ዋና ገጽ
የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ
የመጽሐፍ ቅዱስ ማውጫ
የዕለቱ የመጽሐፍ ቅዱስ ምንባብ
አዮታ ሶፍትዌር
ትምህርቶች
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች
የነጻ መዝሙሮች
ነጻ ዳውንሎድ
ያግኙን Contact us
|
ኢየሱስ እና የሃይማኖት ሰዎች
"የዮሐንስ ደቀ መዛሙርት ስለ ምን ብዙ ይጦማሉ ጸሎትስ ስለ ምን ያደርጋሉ፥ ደግሞም የፈሪሳውያን ደቀ መዛሙርት ስለ ምን እንደዚሁ ያደርጋሉ የአንተ ደቀ መዛሙርት ግን ይበላሉ ይጠጣሉም?" ሉቃ 5፣33 ይህ የሃይማኖት ሰዎች ጥያቄና ኢየሱስም ለዚህ ጥያቄ የሰጠው መልስ፣ በኢየሱስ እና በሃይማኖት ሰዎች፣ እንዲሁም በአዲስ ኪዳን ሕይወትና በሃይማኖተኝነት መካከል ያለው የተራራቀ ልዩነት የታየበት ነው:: በኢየሱስ እና በሃይማኖት ሰዎች መካከል ያለው ልዩነት ምንድነው? ሃይማኖተኛ መሆንና ኢየሱስን መከተል ተመሳሳይ ነገር ነውን? ኢየሱስስ ደቀመዛሙርቱ ሃይማኖተኞች እንዲሆኑ ይፈልጋልን? እነዚህንና የመሳሰሉትን ወሳኝ መንፈሳዊ እውነቶችን የሚከተለውን መልእክት በመስማት ይመርምሩ::
መልዕክቶቹን ዳውንሎድ ለማድረግ እዚህ ይጫኑ።
|
Blessed are those who are persecuted because of righteousness, for theirs is the kingdom of heaven.
የዕለቱ ምሳሌ
|