ዋና ገጽ   የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ   ትምህርቶች   የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች   የነጻ መዝሙሮች   ነጻ ዳውንሎድ   ያግኙን 
website search (GO!)
 
ዋና ገጽ » መጽሐፍ ቅዱስ
Email this page to a friend Printer-friendly   Friday, 18 May 2012
ዋና ገጽ
የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ
የመጽሐፍ ቅዱስ ማውጫ
የዕለቱ የመጽሐፍ ቅዱስ ምንባብ
አዮታ ሶፍትዌር
ትምህርቶች
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች
የነጻ መዝሙሮች
ነጻ ዳውንሎድ
ያግኙን Contact us
ጥያቄ መጠያየቂያ Q&A
የእገዛ ገጽ Help

“የእግዚአብሔር ባለ ጠግነትና ጥበብ እውቀቱም እንዴት ጥልቅ ነው፤ ፍርዱ እንዴት የማይመረመር ነው፥ ለመንገዱም ፍለጋ የለውም።“
(ወደ ሮሜ ሰዎች 11:33)

rss

Today's verse

መጽሐፍ ቅዱስ

 

 Previous 1 2 3 Next 

መጽሐፈ ምሳሌ  11
16 ሞገስ ያላት ሴት ክብርን ታገኛለች፥ ሀኬተኖችም ሀብትን ያገኛሉ።
17 ቸር ሰው ለራሱ መልካም ያደርጋል ጨካኝ ግን ሥጋውን ይጐዳል።
18 የኀጥእ ሰው ሞያ ሐሰተኛ ነው ጽድቅን የሚዘራ ግን የታመነ ዋጋ አለው።
19 በጽድቅ የሚጸና በሕይወት ይኖራል ክፋትን የሚከተል ግን ለሞቱ ነው።
20 ልበ ጠማሞች በእግዚአብሔር ዘንድ አስጸያፊዎች ናቸው በመንገዳቸው ፍጹማን የሆኑ ግን የተወደዱ ናቸው።
21 ክፉ ሰው እጅ በእጅ ሳይቀጣ አይቀርም የጻድቃን ዘር ግን ይድናል።
22 የወርቅ ቀለበት በእርያ አፍንጫ እንደ ሆነ፥ ከጥበብ የተለየች ቆንጆ ሴትም እንዲሁ ናት።
23 የጻድቃን ምኞት በጎ ብቻ ነው የኀጥኣን ተስፋ ግን መቅሠፍት ነው።
24 ያለውን የሚበትን ሰው አለ፥ ይጨመርለታልም ያለ ቅጥ የሚነፍግ ሰውም አለ፥ ይደኸያልም።
25 የምትባረክ ነፍስ ትጠግባለች፥ የረካም እርሱ ደግሞ ይረካል።
26 እህልን የሚያስቀር ሰው በሕዝብ ዘንድ ይረገማል በረከት ግን በሚሸጠው ራስ ላይ ነው።
27 መልካምን ተግቶ የሚሻ ደስታን ይፈልጋል ክፉን በሚፈልግ ግን ክፉ ይመጣበታል።
28 በባለጠግነቱ የሚተማመን ሰው ይወድቃል ጻድቃን ግን እንደ ቅጠል ይለመልማሉ።
29 ቤቱን የሚያውክ ሰው ነፋስን ይወርሳል፥ ሰነፍም ለጠቢብ ተገዥ ይሆናል።
30 የጻድቅ ፍሬ የሕይወት ዛፍ ናት፥ ነፍሶችንም የሚሰበስብ እርሱ ጠቢብ ነው።

 Previous 1 2 3 Next 


“በሳቅ ደግሞ ልብ ያዝናል፥ የደስታም ፍጻሜ ልቅሶ ነው።“
(መጽሐፈ ምሳሌ 14:13)

rss

Today's proverb

የኒውስ ሌተር ምዝገባ
የእርስዎ ስም ኢሜል አድራሻዎ ኢሜል አድራሻዎ (በድጋሚ)
»የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ The Amharic bible we are using for this website is the version of 1962 [የድሮው ትርጉም]. The Bible Society of Ethiopia is the owner of this bible. The electronic form of this bible was taken from bible.org and converted by iyesus.com from HTML to unicode character (UTF-8) for the purpose of the search functionality. You can find more information about the electronic form here. የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ
Copyright © 2004-2012 by iyesus.com
Terms of use | Contact us