ዋና ገጽ   የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ   ትምህርቶች   የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች   የነጻ መዝሙሮች   ነጻ ዳውንሎድ   ያግኙን 
website search (GO!)
 
ዋና ገጽ » መጽሐፍ ቅዱስ
Email this page to a friend Printer-friendly   Wednesday, 8 September 2010
ዋና ገጽ
የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ
የመጽሐፍ ቅዱስ ማውጫ
የዕለቱ የመጽሐፍ ቅዱስ ምንባብ
አዮታ ሶፍትዌር
ትምህርቶች
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች
የነጻ መዝሙሮች
ነጻ ዳውንሎድ
ያግኙን Contact us

“አንተ አምላኬ ነህና ፈቃድህን ለማድረግ አስተምረኝ ቅዱስ መንፈስህም በጽድቅ ምድር ይምራኝ።“
(መዝሙረ ዳዊት 143:10)

rss

Today's verse

መጽሐፍ ቅዱስ

 

 1 2 3 Next 

መጽሐፈ ምሳሌ  14
1 ብልሃተኛ ሴት ቤትዋን ትሠራለች ሰነፍ ሴት ግን በእጅዋ ታፈርሰዋለች።
2 በቅን የሚሄድ ሰው እግዚአብሔርን ይፈራል መንገዱን የሚያጣምም ግን ይንቀዋል።
3 በሰነፍ አፍ የትዕቢት በትር አለ የጠቢባን ከንፈር ግን ትጠብቃቸዋለች።
4 በሬ በሌለበት ስፍራ እህል አይገኝም ብዙ ሲሳይ ግን በበሬዎች ኃይል ነው።
5 የታመነ ምስክር አይዋሽም የሐሰት ምስክር ግን በሐሰት ይናገራል።
6 ፌዘኛ ሰው ጥበብን ይፈልጋል አያገኛትም ለአስተዋይ ግን እውቀትን ማግኘት አያስቸግረውም።
7 ከሰነፍ ሰው ፊት ራቅ፥ በእርሱ ዘንድ የእውቀትን ከንፈር አታገኝምና።
8 የብልህ ሰው ጥበብ መንገዱን ያስተውል ዘንድ ነው የሰነፎች ስንፍና ግን ሽንገላ ነው።
9 ሰነፉ በኃጢአት ያፌዛል በቅኖች መካከል ግን ቸርነት አለች።
10 የራሱን ኀዘን ልብ ያውቃል ከደስታውም ጋር ሌላ ሰው አይገናኝም።
11 የኅጥኣን ቤት ይፈርሳል የቅኖች ማደሪያ ግን ያብባል።
12 ለሰው ቅን የምትመስል መንገድ አለች ፍጻሜዋ ግን የሞት መንገድ ነው።
13 በሳቅ ደግሞ ልብ ያዝናል፥ የደስታም ፍጻሜ ልቅሶ ነው።
14 ልቡን ከጽድቅ የሚመልስ ሰው ከመንገዱ ፍሬ ይጠግባል፥ ጻድቅም ሰው ደግሞ በራሱ።
15 የዋህ ቃልን ሁሉ ያምናል ብልህ ግን አካሄዱን ይመለከታል።

 1 2 3 Next 


“ስለ ጽድቅ የሚሰደዱ ብፁዓን ናቸው፥ መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና።“
(የማቴዎስ ወንጌል 5:10)

rss

Today's proverb

የኒውስ ሌተር ምዝገባ
የእርስዎ ስም ኢሜል አድራሻዎ ኢሜል አድራሻዎ (በድጋሚ)
»የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ The Amharic bible we are using for this website is the version of 1962 [የድሮው ትርጉም]. The Bible Society of Ethiopia is the owner of this bible. The electronic form of this bible was taken from bible.org and converted by iyesus.com from HTML to unicode character (UTF-8) for the purpose of the search functionality. You can find more information about the electronic form here. የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ
Copyright © 2004-2010 by iyesus.com
Terms of use | Contact us