ዋና ገጽ   የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ   ትምህርቶች   የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች   የነጻ መዝሙሮች   ነጻ ዳውንሎድ   ያግኙን 
website search (GO!)
 
ዋና ገጽ » መጽሐፍ ቅዱስ
Email this page to a friend Printer-friendly   Wednesday, 8 September 2010
ዋና ገጽ
የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ
የመጽሐፍ ቅዱስ ማውጫ
የዕለቱ የመጽሐፍ ቅዱስ ምንባብ
አዮታ ሶፍትዌር
ትምህርቶች
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች
የነጻ መዝሙሮች
ነጻ ዳውንሎድ
ያግኙን Contact us

“አንተ አምላኬ ነህና ፈቃድህን ለማድረግ አስተምረኝ ቅዱስ መንፈስህም በጽድቅ ምድር ይምራኝ።“
(መዝሙረ ዳዊት 143:10)

rss

Today's verse

መጽሐፍ ቅዱስ

 

 Previous 1 2 3 Next 

መጽሐፈ ምሳሌ  14
16 ጠቢብ ሰው ይፈራል ከክፉም ይሸሻል ሰነፍ ግን ራሱን ታምኖ ይኰራል።
17 ቍጡ ሰው በስንፍና ይሠራል አስተዋይ ግን ይታገሣል።
18 አላዋቂዎች ሰዎች ስንፍናን ይወርሳሉ ብልሆች ግን እውቀትን እንደ ዘውድ ይጭናሉ።
19 ኃጢአተኞች በደጎች ፊት ይጐነበሳሉ፥ ኀጥኣንም በጻድቃን በር።
20 ድሀ በባልንጀራው ዘንድ የተጠላ ነው የባለጠጋ ወዳጆች ግን ብዙዎች ናቸው።
21 ባልንጀራውን የሚንቅ ይበድላል ለድሀ ግን የሚራራ ምስጉ ነው።
22 ክፉ የሚያደርጉ ይስታሉ ምሕረትና እውነት ግን መልካምን ለሚያደርጉ ናቸው።
23 በድካም ሁሉ ልምላሜ ይገኛል ብዙ ነገር በሚናገር ከንፈር ግን ድህነት ብቻ አለ።
24 የጠቢባን ዘውድ ባለጠግነታቸው ነው የሰነፎች ስንፍና ግን ስንፍና ነው።
25 እውነተኛ ምስክር ነፍሶችን ያድናል በሐሰት የሚናገር ግን ሸንጋይ ነው።
26 እግዚአብሔርን ለሚፈራ ጠንካራ መታመን አለው፥ ለልጆቹም መጠጊያ ይኖራል።
27 ሰው ከሞት ወጥመድ ያመልጥ ዘድን እግዚአብሔርን መፍራት የሕይወት ምንጭ ነው።
28 የንጉሥ ክብር በሕዝብ ብዛት ነው በሰው ጥቂትነት ግን የገዥ ጥፋት አለ።
29 ለትግሥተኛ ሰው ብዙ ማስተዋል አለው ቍጡ ግን ስንፍናውን ከፍ ከፍ ያደርጋል።
30 ትሑት ልብ የሥጋ ሕይወት ነው ቅንዓት ግን አጥንትን ያነቅዛል።

 Previous 1 2 3 Next 


“ስለ ጽድቅ የሚሰደዱ ብፁዓን ናቸው፥ መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና።“
(የማቴዎስ ወንጌል 5:10)

rss

Today's proverb

የኒውስ ሌተር ምዝገባ
የእርስዎ ስም ኢሜል አድራሻዎ ኢሜል አድራሻዎ (በድጋሚ)
»የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ The Amharic bible we are using for this website is the version of 1962 [የድሮው ትርጉም]. The Bible Society of Ethiopia is the owner of this bible. The electronic form of this bible was taken from bible.org and converted by iyesus.com from HTML to unicode character (UTF-8) for the purpose of the search functionality. You can find more information about the electronic form here. የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ
Copyright © 2004-2010 by iyesus.com
Terms of use | Contact us