ዋና ገጽ   የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ   ትምህርቶች   የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች   የነጻ መዝሙሮች   ነጻ ዳውንሎድ   ያግኙን 
website search (GO!)
 
ዋና ገጽ » ጥያቄና መልስ
Email this page to a friend Printer-friendly   Friday, 24 May 2013
ዋና ገጽ
የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ
የመጽሐፍ ቅዱስ ማውጫ
የዕለቱ የመጽሐፍ ቅዱስ ምንባብ
አዮታ ሶፍትዌር
ትምህርቶች
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች
የነጻ መዝሙሮች
ነጻ ዳውንሎድ
ያግኙን Contact us
ጥያቄ መጠያየቂያ Q&A
የእገዛ ገጽ Help

የመጀመሪያው አዲስ ኪዳን ክርስቲያን ማን ነው ?

1 ዓመት በፊት ሌሎች ስም-አልባ የተጠየቀ
የመጀመሪያዋ የአዲስ ኪዳን ቤተክርስቲያን እነጴጥሮስ ዮሐንስ ያዕቆብ እስጢፋኖስ 12ቱ (ይሁዳን ሳይጨምር) አባል የነበሩባትና በበዓለ ሃምሳ ዕለት በጴጥሮስ ስብከት 3000 በሁአላም ደግሞ 5000 የዳኑባት የኢየሩሳሌም ቤተክርስቲያን ናት።ሐዋርያት ሥራ ምዕ 1እስከ ምዕ 10 ማንበብ ይቻላል።

2 መልሶች

0 ድምጾች
የሐዋ 11፥26
ባገኘውም ጊዜ ወደ አንጾኪያ አመጣው። በቤተ ክርስቲያንም አንድ ዓመት ሙሉ ተሰበሰቡ፥ ብዙ ሕዝብንም አስተማሩ፤ ደቀ መዛሙርትም መጀመሪያ በአንጾኪያ ክርስቲያን ተባሉ።
1 ዓመት በፊት ስም-አልባ የተመለሰ
0 ድምጾች
በመጀምሪያ በክርስቶስ ማነነት ያመኑ እንርሱ ናቸው ። ማርያም እናቱ የተነገራትን አምና ትጠባበቅ ነበር እንዲያውም ከመቸኮልዋ የተነሳ ያለግዜው ሌሎቹን የሚያዛችሁን አደርጉ በላ ተናግራለች። እኔ ማርያም የእየሱስ እናት ናት እላሉሁ። ክርስቲያን የሚባልው ስም ግን የመጣው ቦሃላ ነው።
1 ዓመት በፊት ስም አልባ (7,860 ነጥቦች) የተመለሰ
እንደቃልህ ይደረግልኝ ብላ እምነቷን የገለጠች ድንግል ማርያም ነች።

የተዛመዱ ጥያቄዎች

1 መልስ
2 ዓመታት በፊት መንፈሳዊ እንያት ፀጋዬ (2,060 ነጥቦች) የተጠየቀ
0 መልሶች
9 ወራቶች በፊት ሌሎች ስም-አልባ የተጠየቀ
1 መልስ
7 ወራቶች በፊት ቴክኒክ ነክ ስም-አልባ የተጠየቀ
2 መልሶች
የኒውስ ሌተር ምዝገባ
የእርስዎ ስም ኢሜል አድራሻዎ ኢሜል አድራሻዎ (በድጋሚ)
»የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ   የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ
Copyright © 2004-2013 by iyesus.com
Terms of use | Contact us