<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?>
<rss version="2.0">
<channel>
<title>Iyesus Q&amp;A - የቅርብ ጊዜ ተሳትፎ</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/activity</link>
<description>Powered by Question2Answer</description>
<item>
<title>Commented: አንድ ሰው ከዳነ በኋላ ደህንነቱን ሊያጣ አይችልም ወይ?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/78/%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%88%B0%E1%8B%8D-%E1%8A%A8%E1%8B%B3%E1%8A%90-%E1%89%A0%E1%8A%8B%E1%88%8B-%E1%8B%B0%E1%88%85%E1%8A%95%E1%8A%90%E1%89%B1%E1%8A%95-%E1%88%8A%E1%8B%AB%E1%8C%A3-%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%BD%E1%88%8D%E1%88%9D-%E1%8B%88%E1%8B%AD#c2904</link>
<description>&lt;script type='text/javascript'&gt;
								var link = document.createElement( 'link' );
								link.setAttribute( 'href', '../qa-plugin/bbcode-editor/nbbc-bbcode-parser/style.css?1.4' );
								link.setAttribute( 'rel', 'stylesheet' );
								link.setAttribute( 'type', 'text/css' );
								var head = document.getElementsByTagName('head').item(0);	
								head.appendChild(link);
								
								link = document.createElement( 'link' );
								link.setAttribute( 'href', '/resource/style/q2a-post-custom.css?1.4');
								link.setAttribute( 'rel', 'stylesheet' );
								link.setAttribute( 'type', 'text/css' );								
								head.appendChild(link);
								&lt;/script&gt;

ህውታችህን የተመሰረተው በእግዛበር ቃል ሲለሆነ ቢበዛሚ ችግሪ የለውም</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/78/%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%88%B0%E1%8B%8D-%E1%8A%A8%E1%8B%B3%E1%8A%90-%E1%89%A0%E1%8A%8B%E1%88%8B-%E1%8B%B0%E1%88%85%E1%8A%95%E1%8A%90%E1%89%B1%E1%8A%95-%E1%88%8A%E1%8B%AB%E1%8C%A3-%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%BD%E1%88%8D%E1%88%9D-%E1%8B%88%E1%8B%AD#c2904</guid>
<pubDate>Sun, 19 May 2013 21:52:14 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: እየሱስ አያማልድም ወይ?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/727/%E1%8A%A5%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%88%9B%E1%88%8D%E1%8B%B5%E1%88%9D-%E1%8B%88%E1%8B%AD#c2903</link>
<description>በዚህ ርዕስ ላይ ከላይ በቂ ማብራሪያዎች የተሰጡበት ቢሆንም ሰዎች ያንን ለመቀበል አይፈልጉም። እኔም መቀበል ለማይፈልጉ ሰዎች ጥቅስ በመደጋገም ማሰልቸት አልሻም። አንዳንድ ነጥቦችን መግለጽ እፈልጋለሁ።&lt;br /&gt;
1/ ኢየሱስ ክርስቶስ ፍጹም አምላክ፤ ፍጹም ሰው ነው። በአምላክነቱ ሞት የማያውቀው፤ድካም የማያሸንፈው ከሦስቱ አካላት አንድ አካል ነው።&lt;br /&gt;
2/ በሰውነቱ ከኃጢአት ብቻ በቀር እንደእኛ የኖረ፤ የአዳምንና የልጆቹን ኃጢአት የተሸከመ፤ የሕግ እርግማንን በመስቀል ላይ ጠርቆ በማስወገድ ያጣነውን የእግዚአብሔር ልጅ የመሆንን ጸጋ እንዲያው የሰጠን መድኃኒታችን ነው።&lt;br /&gt;
3/ ኢየሱስ በመዋዕለ ሥጋዌው ሰው ነበረ፤ በመስቀልም ላይ በሥጋው ሞተ፤ በሥጋው ሞትና መቃብርን ሽሮ ትንሣዔውን አሳየን፤በአብ ቀኝም በሥጋው በክብር ተቀመጠ።&lt;br /&gt;
4/ በሥጋ የመገለጹ ዋና ምክንያት ማስታረቅ፤ ማማለድ ነበር። ማስታረቁንና ማማለዱን በመስቀል ላይ ፈጸመ። አንዴ በፈጸመው ማስታረቅ አገልግሎቱ ከኃጢአትና ከክህደት በንስሐ ለሚመጡት ሁሉ ዛሬም የእርቅ አገልግሎቱን ከአብ ዘንድ ያገኛሉ። በአብ ቀኝ መቀመጡና ስለእኛ በሥጋው መታየቱ የአባቱን ፈቃድ በመፈጸሙ፤ በስሙ ለለመኑ ሁሉ ዘንድ እንዲሰጣቸው ነው።እኔ ወደ አብ እሄዳለሁና፤ አብም ስለ ወልድ እንዲከበር በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ አደርገዋለሁ ዮሐ 14፤13&lt;br /&gt;
ኢየሱስ ይማልዳል ማለት ዛሬም እንደሥጋው ወራት ስለእኛ ይለምናል ማለት አይደለም። ይህንንማ አንዴ አድርጎታል። አንዴ ያደረገው መስዋዕት እስከ በሌለው ፍጻሜ ወደአብ የሚመጡ ሁሉ በሞቱ የተሰጠውን ይቅርታ ያገኛሉ ማለት ነው። ስለዚህ የኢየሱስን አምላክነት እንደመሻር ወይም እንደማሳነስ አድርጎ ማሰብ የዋህነት ሲሆን ይህንን አለመቀበል ደግሞ ከመስቀሉ በኋላ በሥጋው እንዳላረገ አድርጎ ማሰብን ያስከትላል።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/727/%E1%8A%A5%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%88%9B%E1%88%8D%E1%8B%B5%E1%88%9D-%E1%8B%88%E1%8B%AD#c2903</guid>
<pubDate>Sun, 19 May 2013 15:08:54 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>ስለ ሰንበት አስረዱኝ!</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2902/%E1%88%B5%E1%88%88-%E1%88%B0%E1%8A%95%E1%89%A0%E1%89%B5-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%A8%E1%8B%B1%E1%8A%9D</link>
<description>ትክክለኛው ሰንበት ቅዳሜ ነው ወይስ እሁድ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;በሰንበት መፆም ይቻላል&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2902/%E1%88%B5%E1%88%88-%E1%88%B0%E1%8A%95%E1%89%A0%E1%89%B5-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%A8%E1%8B%B1%E1%8A%9D</guid>
<pubDate>Sun, 19 May 2013 08:08:33 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ዘር ከምድር ላይ ማፍሰስ ሃሒያት ነው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2898/%E1%8B%98%E1%88%AD-%E1%8A%A8%E1%88%9D%E1%8B%B5%E1%88%AD-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%88%9B%E1%8D%8D%E1%88%B0%E1%88%B5-%E1%88%83%E1%88%92%E1%8B%AB%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2900</link>
<description>
&lt;div class=&quot;bbcode_quote&quot;&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_head&quot;&gt;Quote:&lt;/div&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_body&quot;&gt;ኦሪት ዘፍጥረት  38&lt;br /&gt;
8 ይሁዳም አውናን፦ ወደ ወንድምህ ሚስት ግባ፥ አግባትም፥ ለወንድምህም ዘርን አቁምለት አለው።&lt;br /&gt;
9 አውናንም ዘሩ ለእርሱ እንዳይሆን አወቀ ወደ &lt;span style=&quot;background-color:yellow&quot;&gt;ወንድሙ ሚስት በገባ ጊዜ ለወንድሙ ዘር እንዳይሰጥ ዘሩን በምድር ያፈስስው ነበር&lt;/span&gt;።&lt;br /&gt;
10 ይህም ሥራው በእግዚአብሔር ዘንድ ክፉ ሆነበት፥ እርሱንም ደግሞ ቀሠፈው።&lt;/div&gt;
&lt;/div&gt;
&lt;br /&gt;
ሰላም&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
እኔ እስከሚገባኝ አውናን ዘሩን በምድር ላይ ማፈሰሱ በራሱ ሃጢአት አይመስለኝም። ነገር ግን መጽሃፍ ቅዱስ የሚናገረው፤ አውናን ይህንን ያደርግ የነበረው የሚወለደው ልጅ በወንድሙ ስም እንጂ በራሱ ስም እንደማይጠራ አውቆ፤ ለወንድሙ ዘር ላለመተካት በክፋት ነበር የሚያደርገው። ስለዚህ ጉዳዩ የዘር ማፈሰስ ወይም ያለማፈሰስ ብቻ ሳይሆን፤ በክፋትና በተንኮል ለወንድሙ ዘር ላለመተካት የሚያደርገው ድርጊት ነው።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ሰው ከሚስቱ ጋር የወሲብ ግንኙነት እያደረገ ሁለቱም እንዳይወልዱ ተስማምተው ዘሩን ወደ ምድር ቢያፈስ ምንም ችግር ያለው አይመስለኝም።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2898/%E1%8B%98%E1%88%AD-%E1%8A%A8%E1%88%9D%E1%8B%B5%E1%88%AD-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%88%9B%E1%8D%8D%E1%88%B0%E1%88%B5-%E1%88%83%E1%88%92%E1%8B%AB%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2900</guid>
<pubDate>Sun, 19 May 2013 07:42:11 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>ማለቴ ሴት ችርች ውስእ መዝሙር መዘመር አይችልም ወይ?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2897/%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B4-%E1%88%B4%E1%89%B5-%E1%89%BD%E1%88%AD%E1%89%BD-%E1%8B%8D%E1%88%B5%E1%8A%A5-%E1%88%98%E1%8B%9D%E1%88%99%E1%88%AD-%E1%88%98%E1%8B%98%E1%88%98%E1%88%AD-%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%BD%E1%88%8D%E1%88%9D-%E1%8B%88%E1%8B%AD</link>
<description></description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2897/%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B4-%E1%88%B4%E1%89%B5-%E1%89%BD%E1%88%AD%E1%89%BD-%E1%8B%8D%E1%88%B5%E1%8A%A5-%E1%88%98%E1%8B%9D%E1%88%99%E1%88%AD-%E1%88%98%E1%8B%98%E1%88%98%E1%88%AD-%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%BD%E1%88%8D%E1%88%9D-%E1%8B%88%E1%8B%AD</guid>
<pubDate>Sat, 18 May 2013 08:16:03 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ስጋና  ቅቤ  ነገር   በጶም  ወቅት  መብላት   ይቻላል  ወይስ  አይቻልም ?  ለምን /?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2860/%E1%88%B5%E1%8C%8B%E1%8A%93-%E1%89%85%E1%89%A4-%E1%8A%90%E1%8C%88%E1%88%AD-%E1%89%A0%E1%8C%B6%E1%88%9D-%E1%8B%88%E1%89%85%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%89%A5%E1%88%8B%E1%89%B5-%E1%8B%AD%E1%89%BB%E1%88%8B%E1%88%8D-%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%BB%E1%88%8D%E1%88%9D-%E1%88%88%E1%88%9D%E1%8A%95#a2896</link>
<description>እንዃን ስጋና ወተት የኣይጥና የድመት ስጋ ከፈለክ መብላት ትችላለህ፥፥  የተከለከለው አንደ ሃሰት አባት ፋሲካን ፍስለታን ፧ ነኔዊን ለምን ትጾማላችሁ ብሎ መክሰስ ነው፥፥</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2860/%E1%88%B5%E1%8C%8B%E1%8A%93-%E1%89%85%E1%89%A4-%E1%8A%90%E1%8C%88%E1%88%AD-%E1%89%A0%E1%8C%B6%E1%88%9D-%E1%8B%88%E1%89%85%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%89%A5%E1%88%8B%E1%89%B5-%E1%8B%AD%E1%89%BB%E1%88%8B%E1%88%8D-%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%BB%E1%88%8D%E1%88%9D-%E1%88%88%E1%88%9D%E1%8A%95#a2896</guid>
<pubDate>Sat, 18 May 2013 00:21:42 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: አንድ ሰው ዳግም ከተወለድ በዋላ ይተፋል አይተፋም?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2891/%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%88%B0%E1%8B%8D-%E1%8B%B3%E1%8C%8D%E1%88%9D-%E1%8A%A8%E1%89%B0%E1%8B%88%E1%88%88%E1%8B%B5-%E1%89%A0%E1%8B%8B%E1%88%8B-%E1%8B%AD%E1%89%B0%E1%8D%8B%E1%88%8D-%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%B0%E1%8D%8B%E1%88%9D#a2894</link>
<description>ይህ ጥያቄ ከዚህ በፊት ተጠይቆ ውይይት ተደርጎበታል። ለማንበብ &lt;a href=&quot;/q-and-a/78/አንድ-ሰው-ከዳነ-በኋላ-ደህንነቱን-ሊያጣ-አይችልም-ወይ&quot; class=&quot;bbcode_url&quot;&gt;እዚህ ተጫን&lt;/a&gt;።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2891/%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%88%B0%E1%8B%8D-%E1%8B%B3%E1%8C%8D%E1%88%9D-%E1%8A%A8%E1%89%B0%E1%8B%88%E1%88%88%E1%8B%B5-%E1%89%A0%E1%8B%8B%E1%88%8B-%E1%8B%AD%E1%89%B0%E1%8D%8B%E1%88%8D-%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%B0%E1%8D%8B%E1%88%9D#a2894</guid>
<pubDate>Thu, 16 May 2013 20:37:15 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: ሃይማኖታችሁ ምንድነው? የምን ሃይማኖት ተከታዮች ናችሁ?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/65/%E1%88%83%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%8A%96%E1%89%B3%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%88%83%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%8A%96%E1%89%B5-%E1%89%B0%E1%8A%A8%E1%89%B3%E1%8B%AE%E1%89%BD-%E1%8A%93%E1%89%BD%E1%88%81#c2892</link>
<description>ደስ ይላል እንደዚህ አይነት አስተሳሰብ ሁሉም ክርስቲያን ቢኖረው እንዴት ያምር ነበር።</description>
<category>ስለ እኛ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/65/%E1%88%83%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%8A%96%E1%89%B3%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%88%83%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%8A%96%E1%89%B5-%E1%89%B0%E1%8A%A8%E1%89%B3%E1%8B%AE%E1%89%BD-%E1%8A%93%E1%89%BD%E1%88%81#c2892</guid>
<pubDate>Thu, 16 May 2013 17:19:48 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ትንቢተ ኢሳይያሰ 14 የሚናገረው ስለ ሰው ነው ወይስ ስለ ሰይጥአን??</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2618/%E1%89%B5%E1%8A%95%E1%89%A2%E1%89%B0-%E1%8A%A2%E1%88%B3%E1%8B%AD%E1%8B%AB%E1%88%B0-14-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8A%93%E1%8C%88%E1%88%A8%E1%8B%8D-%E1%88%B5%E1%88%88-%E1%88%B0%E1%8B%8D-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%88%B5-%E1%88%B5%E1%88%88-%E1%88%B0%E1%8B%AD%E1%8C%A5%E1%8A%A0%E1%8A%95#a2890</link>
<description>ይህ ውሃ ትምቀት ምሳለ ሆኖ ያድናል ማለት ምን ማለት ነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
1ፐ3፤21 ላይ ያለው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2618/%E1%89%B5%E1%8A%95%E1%89%A2%E1%89%B0-%E1%8A%A2%E1%88%B3%E1%8B%AD%E1%8B%AB%E1%88%B0-14-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8A%93%E1%8C%88%E1%88%A8%E1%8B%8D-%E1%88%B5%E1%88%88-%E1%88%B0%E1%8B%8D-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%88%B5-%E1%88%B5%E1%88%88-%E1%88%B0%E1%8B%AD%E1%8C%A5%E1%8A%A0%E1%8A%95#a2890</guid>
<pubDate>Thu, 16 May 2013 13:50:30 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>በፋሲካ በአል ቢተክርስቲያን ውስጥ እግር መታጠብን በተመለክተ አስረዱጝ እባካችሁ</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2889/%E1%89%A0%E1%8D%8B%E1%88%B2%E1%8A%AB-%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%88%8D-%E1%89%A2%E1%89%B0%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8A%95-%E1%8B%8D%E1%88%B5%E1%8C%A5-%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%88%AD-%E1%88%98%E1%89%B3%E1%8C%A0%E1%89%A5%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%89%B0%E1%88%98%E1%88%88%E1%8A%AD%E1%89%B0-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%A8%E1%8B%B1%E1%8C%9D-%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AB%E1%89%BD%E1%88%81</link>
<description>ማሞ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;&lt;img src=&quot;/q-and-a/qa-plugin/bbcode-editor/nbbc-bbcode-parser/smileys/smile.gif&quot; alt=&quot;:)&quot; title=&quot;:)&quot; class=&quot;bbcode_smiley&quot; /&gt;</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2889/%E1%89%A0%E1%8D%8B%E1%88%B2%E1%8A%AB-%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%88%8D-%E1%89%A2%E1%89%B0%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8A%95-%E1%8B%8D%E1%88%B5%E1%8C%A5-%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%88%AD-%E1%88%98%E1%89%B3%E1%8C%A0%E1%89%A5%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%89%B0%E1%88%98%E1%88%88%E1%8A%AD%E1%89%B0-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%A8%E1%8B%B1%E1%8C%9D-%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AB%E1%89%BD%E1%88%81</guid>
<pubDate>Thu, 16 May 2013 12:19:36 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>የ  ጌታን  ሀሳብ  ማስቀየር  ይቻላል  ወይ</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2888/%E1%8B%A8-%E1%8C%8C%E1%89%B3%E1%8A%95-%E1%88%80%E1%88%B3%E1%89%A5-%E1%88%9B%E1%88%B5%E1%89%80%E1%8B%A8%E1%88%AD-%E1%8B%AD%E1%89%BB%E1%88%8B%E1%88%8D-%E1%8B%88%E1%8B%AD</link>
<description>የ  ጌታን  ሀሳብ  ማስቀየር  ይቻላል  ወይ   በጰሎት  አልፈልግም  ብሎ  ሀሳቡን  ማስቀየር   ይቻላል  ወይ   ሰው   ይቻላል  ብሎ  ጥቅስ  ጠቅሶ  ሲያስተምር  ስምቹ ነው   &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;   በድንብ  ያብራሩልኝ</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2888/%E1%8B%A8-%E1%8C%8C%E1%89%B3%E1%8A%95-%E1%88%80%E1%88%B3%E1%89%A5-%E1%88%9B%E1%88%B5%E1%89%80%E1%8B%A8%E1%88%AD-%E1%8B%AD%E1%89%BB%E1%88%8B%E1%88%8D-%E1%8B%88%E1%8B%AD</guid>
<pubDate>Mon, 13 May 2013 13:34:03 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>ሰው እድሜ  ጌታ  ከስቀመጠለት  በተለያዩ  ምክንያቶች  ሊያጥር  ይችላል</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2887/%E1%88%B0%E1%8B%8D-%E1%8A%A5%E1%8B%B5%E1%88%9C-%E1%8C%8C%E1%89%B3-%E1%8A%A8%E1%88%B5%E1%89%80%E1%88%98%E1%8C%A0%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%89%A0%E1%89%B0%E1%88%88%E1%8B%AB%E1%8B%A9-%E1%88%9D%E1%8A%AD%E1%8A%95%E1%8B%AB%E1%89%B6%E1%89%BD-%E1%88%8A%E1%8B%AB%E1%8C%A5%E1%88%AD-%E1%8B%AD%E1%89%BD%E1%88%8B%E1%88%8D</link>
<description>ሰው   እድሜ  ጌታ  ከስቀመጠለት  በተለያዩ  ምክንያቶች  ሊያጥር  ይችላል  ለምሳሌ  ፹ ኣመት  ጌታ  ቢስጠው  ከሱ  ከፋት&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt; ከሰውየው &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; እ ድሜው  ሊያጥር  ይችላል&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ፧&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt; መቀጰፍ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt;     በበጎ  ነገር   እድሜን  መጨመርስ  ይቻላል ፧፨&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ጌታ  ካስቀመጠው  ሌላ</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2887/%E1%88%B0%E1%8B%8D-%E1%8A%A5%E1%8B%B5%E1%88%9C-%E1%8C%8C%E1%89%B3-%E1%8A%A8%E1%88%B5%E1%89%80%E1%88%98%E1%8C%A0%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%89%A0%E1%89%B0%E1%88%88%E1%8B%AB%E1%8B%A9-%E1%88%9D%E1%8A%AD%E1%8A%95%E1%8B%AB%E1%89%B6%E1%89%BD-%E1%88%8A%E1%8B%AB%E1%8C%A5%E1%88%AD-%E1%8B%AD%E1%89%BD%E1%88%8B%E1%88%8D</guid>
<pubDate>Mon, 13 May 2013 13:30:37 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>ኢየሱስ  እስራኤል  ኣካባቢ ብቻ  ያስተማረው  ለምድን ነው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2886/%E1%8A%A2%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%8A%A5%E1%88%B5%E1%88%AB%E1%8A%A4%E1%88%8D-%E1%8A%A3%E1%8A%AB%E1%89%A3%E1%89%A2-%E1%89%A5%E1%89%BB-%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%88%9B%E1%88%A8%E1%8B%8D-%E1%88%88%E1%88%9D%E1%8B%B5%E1%8A%95-%E1%8A%90%E1%8B%8D</link>
<description>ኢየሱስ  እስራኤል  ኣካባቢ ብቻ  ያስተማረው  ለምድነው  ኣለምን ያልዞረው  ይገባኛል   እንደሰው  እንደነበር  ግን  ከስራኤል ውጭ  የነበሩ  ኣገሮችላይ  ለምን ኣላስትተማረም  ለምሳሌ   ኣሜሪካን    ሌላው   ደግሞ  ለእስራኤል  ለምን  ቃል  ኪዳን  ኣደርገላት   ደገሞስ  በጦረነት  ወቅት  ጌታ  አንዲሚረዳቸው   ይናገራል   ጌታ  በውጌያ  ያምናል  ማለት  ነው  ወይ   እነዛስ    ሰው   ኣይደሉ  ለምን  ይጨቆናሉ</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2886/%E1%8A%A2%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%8A%A5%E1%88%B5%E1%88%AB%E1%8A%A4%E1%88%8D-%E1%8A%A3%E1%8A%AB%E1%89%A3%E1%89%A2-%E1%89%A5%E1%89%BB-%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%88%9B%E1%88%A8%E1%8B%8D-%E1%88%88%E1%88%9D%E1%8B%B5%E1%8A%95-%E1%8A%90%E1%8B%8D</guid>
<pubDate>Mon, 13 May 2013 13:19:07 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>አለማዊ  ዘፋኞች  ስለጌታ  ቢዘፍኑና  ቢያመስግኑ  በዘፈን   ተቀባይነት  አላቸው ?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2885/%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%88%9B%E1%8B%8A-%E1%8B%98%E1%8D%8B%E1%8A%9E%E1%89%BD-%E1%88%B5%E1%88%88%E1%8C%8C%E1%89%B3-%E1%89%A2%E1%8B%98%E1%8D%8D%E1%8A%91%E1%8A%93-%E1%89%A2%E1%8B%AB%E1%88%98%E1%88%B5%E1%8C%8D%E1%8A%91-%E1%89%A0%E1%8B%98%E1%8D%88%E1%8A%95-%E1%89%B0%E1%89%80%E1%89%A3%E1%8B%AD%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8A%A0%E1%88%8B%E1%89%B8%E1%8B%8D</link>
<description>አለማዊ  ዘፋኞች  ስለጌታ  ቢዘፍኑና  ቢያመስግኑ  በዘፈን   ተቀባይነት  አላቸው &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; 2  ተኛ አለማዊ  ዘፋኝ ከፋት  የሌለበት  ትምህርታዊ  የሆን   ውሽት  የሌለበት  ዘፈን  ምንም  ውሽት  የሌለው  ቢዘፍን  እዛላይ  ጌታ ይቀበለዋል  ወይ  የሚዘፍነው ግን  ጌታን  አያቅም &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;  ለምን   ጌታ  ይባርካችህ    ፍሬው  ከአዳማ ዩኑቨረስቲ</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2885/%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%88%9B%E1%8B%8A-%E1%8B%98%E1%8D%8B%E1%8A%9E%E1%89%BD-%E1%88%B5%E1%88%88%E1%8C%8C%E1%89%B3-%E1%89%A2%E1%8B%98%E1%8D%8D%E1%8A%91%E1%8A%93-%E1%89%A2%E1%8B%AB%E1%88%98%E1%88%B5%E1%8C%8D%E1%8A%91-%E1%89%A0%E1%8B%98%E1%8D%88%E1%8A%95-%E1%89%B0%E1%89%80%E1%89%A3%E1%8B%AD%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8A%A0%E1%88%8B%E1%89%B8%E1%8B%8D</guid>
<pubDate>Mon, 13 May 2013 12:57:58 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: መጽሐፍ ቅዱስ መጠጥ ስለመጠጣት ( ሐጢያት ) ስለመሆኑ ምን ያስተምረናል ?? አስረዱኝ አመሰግናለሁ፡፡</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/314/%E1%88%98%E1%8C%BD%E1%88%90%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5-%E1%88%98%E1%8C%A0%E1%8C%A5-%E1%88%B5%E1%88%88%E1%88%98%E1%8C%A0%E1%8C%A3%E1%89%B5-%E1%88%90%E1%8C%A2%E1%8B%AB%E1%89%B5-%E1%88%B5%E1%88%88%E1%88%98%E1%88%86%E1%8A%91-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%88%9D%E1%88%A8%E1%8A%93%E1%88%8D-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%A8%E1%8B%B1%E1%8A%9D-%E1%8A%A0%E1%88%98%E1%88%B0%E1%8C%8D%E1%8A%93%E1%88%88%E1%88%81%E1%8D%A1%E1%8D%A1#c2884</link>
<description>ወይን ጠጅን በተመለከት የጻፍከው ጽሑፍ እጅግ ሰፊ ነው። ይሁን እንጅ አንድ የጠቀስከው ዓቢይ ነጥብ አለ እርሱም ጌታ ኢየሱስም ሓዋርያትም የብሉይ ኪዳን አማኞች ናቸው። በብሉይ ኪዳን እንደ ሳምሶን ያሉ ናዝራውያን የሚያሰክር ነገር እንዳይቀምሱ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ዮሐንስም የሚያስክር መጠጥ አይጠጣም&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt;የተባሉበት ምክንያቱ ምንድን ነው ትላለህ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; የአዲስ ኪዳንን አማኞች ከብሉይ ኪዳን አማኞች ለየት የሚያደርጋቸው በክርስቶስ ኢየሱስ በማመን በሚገኘው አዲስ ልደት ከእግዚአብሔር በመወለዳቸው &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ዮሐ. 1፡12&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt;ያ መንፈሳዊ ማንነት ወይም መንፈስ ቅዱስ በዉስጣቸው ከመኖሩ የተነሳ ይሆን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; መጥምቁ ዮሐንስ እንዳይጠጣ የተሰጠው ምክንያት በእናቱ ማህጸን እያለ መንፈስ ቅዱስ ይሞላበታል &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ሉቃስ 1፡15&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt;ስለሚል በመንፈስ ቅዱስ ከእግዚአብሔር የተወለደ፣ የመንፈስ ቅዱስ መኖሪያ ስለሆነ፤ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ስለሆነ መጠጥም ጫትም፣ መዋሸትም፣ ማመንዘርም፤ ማንኛውም ኃጢአት አብሮ አይሄድም፡ ሰው ሳይሰክርም፣ ሳይሰርቅም፣ ምንም መጥፎ የምንላቸውን ነገሮች ሳያደርግም እንዲሁ ኃጢአተኛ ነው። ወደ ደህንነት ለመጣትና ከገሃነም ለማምለጥ ከላይ የተዘረዘሩትን ነገሮች ከማድረግ በመቆጠብ ሳይሆን፤ ወደገሃነም የሚያስገባው እግዚአብሔር የላከውን የማምለጫ መንገድ አለመቀበል ብቻ ነው &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ዮሐ. 3፡18&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt;።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/314/%E1%88%98%E1%8C%BD%E1%88%90%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5-%E1%88%98%E1%8C%A0%E1%8C%A5-%E1%88%B5%E1%88%88%E1%88%98%E1%8C%A0%E1%8C%A3%E1%89%B5-%E1%88%90%E1%8C%A2%E1%8B%AB%E1%89%B5-%E1%88%B5%E1%88%88%E1%88%98%E1%88%86%E1%8A%91-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%88%9D%E1%88%A8%E1%8A%93%E1%88%8D-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%A8%E1%8B%B1%E1%8A%9D-%E1%8A%A0%E1%88%98%E1%88%B0%E1%8C%8D%E1%8A%93%E1%88%88%E1%88%81%E1%8D%A1%E1%8D%A1#c2884</guid>
<pubDate>Fri, 10 May 2013 20:54:40 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>ክርስቶስን አሳልፎ የሰተው ዪሁዳ በክርስቶስ አምኖአል አላመነም</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2883/%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%88%B5%E1%8A%95-%E1%8A%A0%E1%88%B3%E1%88%8D%E1%8D%8E-%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%89%B0%E1%8B%8D-%E1%8B%AA%E1%88%81%E1%8B%B3-%E1%89%A0%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%8A%96%E1%8A%A0%E1%88%8D-%E1%8A%A0%E1%88%8B%E1%88%98%E1%8A%90%E1%88%9D</link>
<description></description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2883/%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%88%B5%E1%8A%95-%E1%8A%A0%E1%88%B3%E1%88%8D%E1%8D%8E-%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%89%B0%E1%8B%8D-%E1%8B%AA%E1%88%81%E1%8B%B3-%E1%89%A0%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%8A%96%E1%8A%A0%E1%88%8D-%E1%8A%A0%E1%88%8B%E1%88%98%E1%8A%90%E1%88%9D</guid>
<pubDate>Fri, 10 May 2013 18:06:22 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ፋሲካ የኢትዮpያnን በአል ነው ወይ አስረዱ እባካችሁ</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2871/%E1%8D%8B%E1%88%B2%E1%8A%AB-%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AEp%E1%8B%ABn%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%88%8D-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8B%88%E1%8B%AD-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%A8%E1%8B%B1-%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AB%E1%89%BD%E1%88%81#a2882</link>
<description>በአጭሩ ለመግለጽ እሞክራለሁ። ፋሲካ ማለት «አለፈ፤ ማለፍ፣ መሻገር፤ ተሻገረ» ማለት ነው።  ይህም ቃል ተግባራዊ የሆነው እስራኤላውያን ከግብጽ ባርነት ለመውጣት  ከተደረጉት የኃይል መገለጦች አንዱ ነበር። ይኼውም እስራኤላውያን ከአንድ ዓመት ያልበለጠውን የፍየል ወይም የበግ ጠቦት መስዋዕት አርደው የቤታቸውን መቃንና ጉበን ከደሙ እንዲቀቡ ታዘዋል።  የእግዚአብሔር መቅሰፍት በመጣ ጊዜ የደሙ ምልክት የሌለው ሁሉ የሚሞቱ ሲሆን ምልክቱን የያዙ ሁሉ ሞት ቤታቸው ከመግባት ይልቅ አልፏቸው ይሻገራል። በዚህም የደም ምልክት የተነሳ የደሙን ምልክት የያዙ ሁሉ ዳኑ፤ የሌላቸው ግብጻውያን ተቀሰፉ። ይህም ፋሲካ ተባለ። በደሙ ምልክት ከሞት መሻገር፤ ከሞት መዳን፤ ከሞት ማምለጥ ማለት ነው።
&lt;div class=&quot;bbcode_quote&quot;&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_head&quot;&gt;Quote:&lt;/div&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_body&quot;&gt;እኔም በዚያች ሌሊት በግብፅ አገር አልፋለሁ፥ በግብፅም አገር ከሰው እስከ እንስሳ ድረስ በኵርን ሁሉ እገድላለሁ በግብፅም አማልክት ሁሉ ላይ እፈርድባቸዋለሁ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።&lt;br /&gt;
ደሙም ባላችሁበት ቤቶች ምልክት ይሆንላችኋል ደሙንም ባየሁ ጊዜ ከእናንተ አልፋለሁ እኔም የግብፅን አገር በመታሁ ጊዜ መቅሰፍቱ ለጥፋት አይመጣባችሁም።&lt;br /&gt;
ዘጸ12፤12&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt;13&lt;/div&gt;
&lt;/div&gt;
በአዲስ ኪዳን ደግሞ ከሞት የሚያስመልጥ የደሙ ምልክት ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ይህ መስዋዕት ሰው ያላዘጋጀውና በራሱ በእግዚአብሔር ለሰው ልጆች ከሞት የመዳን ዋስትና የተዘጋጀ ሲሆን እንደብሉይ ኪዳኑ መስዋዕት በየጊዜው ደም በማፍሰስ ከሞት ለማዳን ያልቀረበ ነገር ግን አንዴ ተፈጽሞ ለዘለዓለሙ የሚያገለግል ዘላለማዊ የመስዋዕት ደም ነው።ሐዋርያው ጳውሎስ የቀደመው ማንነታችንን ትተን፤ የዐመጻና የኃጢአት እርሾአችንን በንስሐ አስወግደን በእምነት የምንቀበለው አዲሱ ፋሲካ ክርስቶስ እንደሆነ ሲነግረን እንዲህ ይለናል።
&lt;div class=&quot;bbcode_quote&quot;&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_head&quot;&gt;Quote:&lt;/div&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_body&quot;&gt;1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች&lt;br /&gt;
5፥7&lt;br /&gt;
እንግዲህ ያለ እርሾ እንዳላችሁ አዲሱን ሊጥ ትሆኑ ዘንድ አሮጌውን እርሾ አስወግዱ። ፋሲካችን ክርስቶስ ታርዶአልና፤&lt;br /&gt;
&lt;/div&gt;
&lt;/div&gt;
ምክንያቱም ጥንታውያን እስራኤሎችን የፍየል መስዋዕት ደም ከመቅሰፍቱ እንዳሻገራቸው ሁሉ የአዲስ ኪዳኑ ደም ደግሞ ከሞት ብቻ ሳይሆን የእግዚአብሔር ልጅ የመሆንን ጸጋና ርስቱንም የመውረስ ብቃት የማጎናጸፍ ኃይል ያለው ነው።
&lt;div class=&quot;bbcode_quote&quot;&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_head&quot;&gt;Quote:&lt;/div&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_body&quot;&gt;ወደ ኤፌሶን ሰዎች&lt;br /&gt;
1፥7&lt;br /&gt;
በውድ ልጁም፥ እንደ ጸጋው ባለ ጠግነት መጠን፥ በደሙ የተደረገ ቤዛነታችንን አገኘን እርሱም የበደላችን ስርየት።&lt;br /&gt;
&lt;/div&gt;
&lt;/div&gt;
ስለዚህ ፋሲካችን የሆነው ክርስቶስ የታረደው ላመኑበት ሁሉ ከሞት ማምለጫና የሕይወት ርስት መውረሻ ብቸኛ መንገድ እንጂ  በተለየ ከቤተ እምነቶች የሚሰጥና የሚመጣ የኢትዮጵያ ወይም የአሜሪካ ወይም የአውሮፓ የሚባል ፋሲካ የለም።  ይህ ሰዎች ባቋቋሟቸው ተቋማት ዘንድ ራሳቸው እውነተኛውን መንገድ እንደሚከተሉ የሚገልጹበት አስተምህሮ እንጂ ክርስቶስ ፋሲካችን ስለመሆኑ የምንቀበልባቸው ውክልናዎች አይደሉም። ምንም እንኳን ስለእኛ ያፈሰሰልን የደም መስዋዕት ለማስታወስ መፈለጉ ባይጠላም  ክርስቶስ ያደረገልንን ውለታ ለማሰብ ቀን ቆጥረን፤ ሥርዓት ደንግገን፤ ዘመን አስልተን ከሆነ ዋናው የህይወት መንገድን ወደ በዓል ማክበር መቀየር እንዳይሆን መጠንቀቅ ይገባል። የክርስቶስን ሞት በዓመት አንድ ቀን ዞሮ በሚመጣ የስቅለት ቀን ብቻ ሳይሆን የተጠራነው የሞቱን መስዋዕትነት ዕለት ዕለት ልንሸከም ነው።
&lt;div class=&quot;bbcode_quote&quot;&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_head&quot;&gt;Quote:&lt;/div&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_body&quot;&gt;የሉቃስ ወንጌል&lt;br /&gt;
9፥23&lt;br /&gt;
ለሁሉም እንዲህ አላቸው፦ በኋላዬ ሊመጣ የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ዕለት ዕለት ተሸክሞ ይከተለኝ።&lt;br /&gt;
&lt;/div&gt;
&lt;/div&gt;
ውስጣችንም በሕያው ክርስቶስ ባለን እምነት ዕለት ዕለት መታደስ ይገባዋል እንጂ በዓመት አንድ ቀን አይደለም።
&lt;div class=&quot;bbcode_quote&quot;&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_head&quot;&gt;Quote:&lt;/div&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_body&quot;&gt;2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች&lt;br /&gt;
4፥16&lt;br /&gt;
ስለዚህም አንታክትም፥ ነገር ግን የውጭው ሰውነታችን ቢጠፋ እንኳ የውስጡ ሰውነታችን ዕለት ዕለት ይታደሳል።&lt;br /&gt;
&lt;/div&gt;
&lt;/div&gt;
ፋሲካችን ታርዷል፤ ደሙን በእምነት ዕለት ዕለት ይዘን ሞት ቢመጣብን የምናመልጥበት ዋስትና ይዘናል ማለት ነው። ከዚህ ውጪ የምንድንበት ፋሲካ ከማንም ዘንድ የለንም።
&lt;div class=&quot;bbcode_quote&quot;&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_head&quot;&gt;Quote:&lt;/div&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_body&quot;&gt;ወደ ሮሜ ሰዎች&lt;br /&gt;
8፥2&lt;br /&gt;
በክርስቶስ ኢየሱስ ያለው የሕይወት መንፈስ ሕግ ከኃጢአትና ከሞት ሕግ አርነት አውጥቶኛልና።&lt;br /&gt;
&lt;/div&gt;
&lt;/div&gt;
</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2871/%E1%8D%8B%E1%88%B2%E1%8A%AB-%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AEp%E1%8B%ABn%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%88%8D-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8B%88%E1%8B%AD-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%A8%E1%8B%B1-%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AB%E1%89%BD%E1%88%81#a2882</guid>
<pubDate>Wed, 08 May 2013 14:53:53 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>ተባረክ እባክህ ስላልገባ7 ዘርዘር አድርገህ እባክህ አሰርዳ</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2881/%E1%89%B0%E1%89%A3%E1%88%A8%E1%8A%AD-%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AD%E1%88%85-%E1%88%B5%E1%88%8B%E1%88%8D%E1%8C%88%E1%89%A37-%E1%8B%98%E1%88%AD%E1%8B%98%E1%88%AD-%E1%8A%A0%E1%8B%B5%E1%88%AD%E1%8C%88%E1%88%85-%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AD%E1%88%85-%E1%8A%A0%E1%88%B0%E1%88%AD%E1%8B%B3</link>
<description></description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2881/%E1%89%B0%E1%89%A3%E1%88%A8%E1%8A%AD-%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AD%E1%88%85-%E1%88%B5%E1%88%8B%E1%88%8D%E1%8C%88%E1%89%A37-%E1%8B%98%E1%88%AD%E1%8B%98%E1%88%AD-%E1%8A%A0%E1%8B%B5%E1%88%AD%E1%8C%88%E1%88%85-%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AD%E1%88%85-%E1%8A%A0%E1%88%B0%E1%88%AD%E1%8B%B3</guid>
<pubDate>Wed, 08 May 2013 08:08:20 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ስንት ዮሃንስ አሉ በመድሃፍ ቅዱስ? ዮሃንስ ራእይን ማን ዳፈው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2862/%E1%88%B5%E1%8A%95%E1%89%B5-%E1%8B%AE%E1%88%83%E1%8A%95%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%88%89-%E1%89%A0%E1%88%98%E1%8B%B5%E1%88%83%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5-%E1%8B%AE%E1%88%83%E1%8A%95%E1%88%B5-%E1%88%AB%E1%8A%A5%E1%8B%AD%E1%8A%95-%E1%88%9B%E1%8A%95-%E1%8B%B3%E1%8D%88%E1%8B%8D#a2880</link>
<description>ሁለት ናችው መጥምቁ ዮሀንስ አና ሃዋሪያው ዮሀንስ ናችው።&lt;br /&gt;
ዮሀንስ ወንጌልን 3 መልክቶችን አና ዮሀንስ ራአይን የጻፈው ሃዋሪያው ዮሀንስ ነው።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2862/%E1%88%B5%E1%8A%95%E1%89%B5-%E1%8B%AE%E1%88%83%E1%8A%95%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%88%89-%E1%89%A0%E1%88%98%E1%8B%B5%E1%88%83%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5-%E1%8B%AE%E1%88%83%E1%8A%95%E1%88%B5-%E1%88%AB%E1%8A%A5%E1%8B%AD%E1%8A%95-%E1%88%9B%E1%8A%95-%E1%8B%B3%E1%8D%88%E1%8B%8D#a2880</guid>
<pubDate>Wed, 08 May 2013 07:45:05 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: እምነት ከእኛ የሚጠበቅ ወይስ ከእግዚአብሄር የሚሰጠን ስጦታ ነው</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2564/%E1%8A%A5%E1%88%9D%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8A%A8%E1%8A%A5%E1%8A%9B-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8C%A0%E1%89%A0%E1%89%85-%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%88%B5-%E1%8A%A8%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%8B%9A%E1%8A%A0%E1%89%A5%E1%88%84%E1%88%AD-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%88%B0%E1%8C%A0%E1%8A%95-%E1%88%B5%E1%8C%A6%E1%89%B3-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2879</link>
<description>ኢየሱስ ጌታ እንደሆነ በአፍህ ብትመሰክር እግዚአብሔርም ከሙታን እንዳስነሳው በልብህ ብታምን ትድናለህና....ሰው በልቡ አምኖ ይጸድቃልና በአፉም መስክሮ ይድናል. &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ማዳን የእግዚአብሔር ሲሆን ነገር ግን ማዳኑን ማመን የሰው ድርሻ ነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ሌላ ትንታኔ አትቀበል...ከልብህ ዕመን ትድናለህ.....</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2564/%E1%8A%A5%E1%88%9D%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8A%A8%E1%8A%A5%E1%8A%9B-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8C%A0%E1%89%A0%E1%89%85-%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%88%B5-%E1%8A%A8%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%8B%9A%E1%8A%A0%E1%89%A5%E1%88%84%E1%88%AD-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%88%B0%E1%8C%A0%E1%8A%95-%E1%88%B5%E1%8C%A6%E1%89%B3-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2879</guid>
<pubDate>Wed, 08 May 2013 06:12:57 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ክአጋር የሚወለድ ነው ሙስሊም ወይስ ከኡሳው ዘር</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2864/%E1%8A%AD%E1%8A%A0%E1%8C%8B%E1%88%AD-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8B%88%E1%88%88%E1%8B%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%88%99%E1%88%B5%E1%88%8A%E1%88%9D-%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%88%B5-%E1%8A%A8%E1%8A%A1%E1%88%B3%E1%8B%8D-%E1%8B%98%E1%88%AD#a2878</link>
<description>ከሁለቱም የተወለዱት እስላሞች አይደሉም...እስልምና እምነት እንጅ የዘር መለያ አይደለም...አብርሃም ይስሐቅንና እስማኢልን ወለደ  ወልዱዋል...እስማ ኢል እኢዶም አባት ይስሕቅ ድግሞ የያዕቅብና የኢሳው አባት ነው. ኤሳው የአረቦች አባት ሲሆን እስላም አረቦች እንዳሉ ሁሉ ክርስትያን እስላሞችም አሉ... ኤዶም የሚባሉት አሁን ሳውዲ አረቢያ ናቸው....</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2864/%E1%8A%AD%E1%8A%A0%E1%8C%8B%E1%88%AD-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8B%88%E1%88%88%E1%8B%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%88%99%E1%88%B5%E1%88%8A%E1%88%9D-%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%88%B5-%E1%8A%A8%E1%8A%A1%E1%88%B3%E1%8B%8D-%E1%8B%98%E1%88%AD#a2878</guid>
<pubDate>Wed, 08 May 2013 04:57:53 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ሂሶጽ ምን ማለት ነው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2875/%E1%88%82%E1%88%B6%E1%8C%BD-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2877</link>
<description>ሂሶጵ በሲናይ እንዲሁም በኢየሩሳሌም አካባቢ፤ ባጠቃላይ በደቡብ አውሮፓና በመካከለኛው ምስራቅ የሚበቅል ትንሽ የቁጥቋጦ ተክል ነው። በመጽሃፍ ቅዱስ ካህናት ብዙ ጊዜ የሂሶጵን ቅጠል ደምን ለመርጨት ይጠቀሙበት ነበር። ማለትም የሂሶጱን ቅጠል የከብቱ ደም ውስጥ ከነከሩ በኋላ ማለት ነው። ሂሶጵ ምን እንደሚመስል በስእል ለመመልከት &lt;a href=&quot;http://www.google.com/search?q=hyssop&amp;amp;source=lnms&amp;amp;tbm=isch&amp;amp;sa=X&amp;amp;ei=91mJUY2lOKuT0QWajoHwAw&amp;amp;ved=0CAoQ_AUoAQ&amp;amp;biw=1600&amp;amp;bih=809&quot; class=&quot;bbcode_url&quot; target=&quot;_blank&quot;&gt;እዚህ ተጫን&lt;/a&gt;።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2875/%E1%88%82%E1%88%B6%E1%8C%BD-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2877</guid>
<pubDate>Tue, 07 May 2013 19:48:15 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ደሚን ያልተታ ስጋየን ያልበላ ሲል ምን ለማለት ነው</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2870/%E1%8B%B0%E1%88%9A%E1%8A%95-%E1%8B%AB%E1%88%8D%E1%89%B0%E1%89%B3-%E1%88%B5%E1%8C%8B%E1%8B%A8%E1%8A%95-%E1%8B%AB%E1%88%8D%E1%89%A0%E1%88%8B-%E1%88%B2%E1%88%8D-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%88%88%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2876</link>
<description>ሰላም&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ኢየሱስ የሚናገረው ከእርሱ ጋር በመንፈስ ህብረት ስለማድረግ ነው እንጂ በእርግጥ ስጋን ስለመብላት አይደለም። ስጋዬን ካልበላችሁ ደሜን ካልጠጣችሁ ሲላቸው ኢየሱስ የሚያወራው ስለ ሰው ስጋ ስለመሰላቸው ብዙ አይሁዶች እርሱን መከተል ትተው ነበር። ሆኖም ኢየሱስ የሚናገርው ግን ስለ መንፈስ እንጂ የሰው ስጋን ስለመብላት አልነበረም። በዚያው ምእራፍ ላይ እንዲህ ይላል፦&lt;br /&gt;

&lt;div class=&quot;bbcode_quote&quot;&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_head&quot;&gt;Quote:&lt;/div&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_body&quot;&gt;የዮሐንስ ወንጌል&lt;br /&gt;
6፥63 	ሕይወትን የሚሰጥ መንፈስ ነው፤ &lt;u&gt;ሥጋ ምንም አይጠቅምም&lt;/u&gt;፤ &lt;span style=&quot;background-color:yellow&quot;&gt;እኔ የነገርኋችሁ ቃል መንፈስ ነው ሕይወትም ነው&lt;/span&gt;።&lt;/div&gt;
&lt;/div&gt;
&lt;br /&gt;
ስጋ ምንም አይጠቅምም፤ ስለዚህ የክርስቶስን ስጋ መብላት ደሙንም መጠጣት ማለት ከክርስቶስ ሞት ጋር መተባበር ወይም ከክርስቶስ ህይወት ጋር ህብረት ማድረግ ማለት ነው። ይህም ህብረት በመንፈስ ቅዱስ አማካኝነት የሚደረግ ህብረት ነው። &amp;quot;እኔ የነገርኋችሁ ቃል መንፈስ ነው ሕይወትም ነው&amp;quot;&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ሃዋርያው ጳውሎስም እንደዚሁ በተመሳሳይ ሁኔታ የጌታ እራትን &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ስጋዎ ደሙ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; መብላት ከክርስቶስ ጋር ያለንን ህብረት እንደሚያሳይ ይናገራል።&lt;br /&gt;

&lt;div class=&quot;bbcode_quote&quot;&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_head&quot;&gt;Quote:&lt;/div&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_body&quot;&gt;1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች  10&lt;br /&gt;
16 የምንባርከው የበረከት ጽዋ ከክርስቶስ ደም ጋር ኅብረት ያለው አይደለምን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; የምንቆርሰውስ እንጀራ ከክርስቶስ ሥጋ ጋር ኅብረት ያለው አይደለምን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
17 አንድ እንጀራ ስለ ሆነ፥ እኛ ብዙዎች ስንሆን አንድ ሥጋ ነን፤ ሁላችን ያን አንዱን እንጀራ እንካፈላለንና።&lt;/div&gt;
&lt;/div&gt;
&lt;br /&gt;
ስለዚህ ጉዳዩ በመንፈስ ከክርስቶስ ጋር ስለሚደረግ ህብረት ነው። ከክርስቶስ ህይወት ጋር በመንፈስ ተካፋይ ስለመሆን ነው።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2870/%E1%8B%B0%E1%88%9A%E1%8A%95-%E1%8B%AB%E1%88%8D%E1%89%B0%E1%89%B3-%E1%88%B5%E1%8C%8B%E1%8B%A8%E1%8A%95-%E1%8B%AB%E1%88%8D%E1%89%A0%E1%88%8B-%E1%88%B2%E1%88%8D-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%88%88%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2876</guid>
<pubDate>Tue, 07 May 2013 19:16:40 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ማርያም ማለት ምንድን ነው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2868/%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%88%9D-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%8A%95-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2873</link>
<description>ማርያም የሚለው ስመ ተጸውዖ የዕብራይጡ ሚርያም የሚለው ቃል ነው። አንዳንዶች ማር፤ ጣፋጭ ብለው እንደሚተረጉሙት ሳይሆን ሚርያም ማለት «መራራ፤ ዐመጻ »ተብሎ ይተረጎማል።  ምናልባትም ልጇን ለማዳን እስከ ግብጽ የተሰደደችበትና እስከስቅለቱ በመከራ ያለፈ የልጇን ሞት የሚገልጽ ስም ሆኖ ይሆናል። አንድ ልጅ ነበራት፤ እሱም ጎጆና ቤት ሳይኖረው ሀገር ላገር የመንግሥቱን ወንጌል እያስተማረ ፤ሰላሳ ሶስት ዐመት ኖሮ በመጨረሻም በሞት የተቀጣባት እናት መራራ  ስሜት ሊኖራት ቢችል አያስገርምም። እናት ናትና። ስሟን መተርጎሙ ብቻውን ማንነትን ይገልጻል ማለት እንዳልሆነም ግንዛቤ ይያዝልኝ። ይሁዳ ማለት እግዚአብሔር ይመስገን ማለት ነው። እንደስሙ ቢሆን ኖሮ ይመስገን ከማለት ይልቅ በ30 ብር ጌታውን ሽጦ እስከመታነቅ ባልደረሰምነበር።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2868/%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%88%9D-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%8A%95-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2873</guid>
<pubDate>Fri, 03 May 2013 12:24:32 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answer edited: እባካችሁ ስለ መላእክት ተንትናችሁ አስረዱ</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2859/%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AB%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%88%B5%E1%88%88-%E1%88%98%E1%88%8B%E1%8A%A5%E1%8A%AD%E1%89%B5-%E1%89%B0%E1%8A%95%E1%89%B5%E1%8A%93%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%A8%E1%8B%B1#a2861</link>
<description>&lt;a href=&quot;http://www.abaselama.org/2012/12/blog-post_8130.html&quot; class=&quot;bbcode_url&quot; target=&quot;_blank&quot;&gt;ይህንን ሊንክ ተጭነህ ቀስ ብለህ በጥሞና አንብበው&lt;/a&gt;</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2859/%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AB%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%88%B5%E1%88%88-%E1%88%98%E1%88%8B%E1%8A%A5%E1%8A%AD%E1%89%B5-%E1%89%B0%E1%8A%95%E1%89%B5%E1%8A%93%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%A8%E1%8B%B1#a2861</guid>
<pubDate>Tue, 30 Apr 2013 17:47:17 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answer edited: እየሱስ ክርስቶስ ማስተማር የጀመረው በ30 ዓመቱ ነበር ይላይ መጽሐፍ ቅዱስ ከዛ በፊት የት ነበር?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/495/%E1%8A%A5%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%88%B5-%E1%88%9B%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%88%9B%E1%88%AD-%E1%8B%A8%E1%8C%80%E1%88%98%E1%88%A8%E1%8B%8D-%E1%89%A030-%E1%8B%93%E1%88%98%E1%89%B1-%E1%8A%90%E1%89%A0%E1%88%AD-%E1%8B%AD%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%88%98%E1%8C%BD%E1%88%90%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5-%E1%8A%A8%E1%8B%9B-%E1%89%A0%E1%8D%8A%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%89%A0%E1%88%AD#a2730</link>
<description>ቅድስት እህቴ ሆይ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;በክርስቶስ ያመንሽ ከሆነ ማለቴ ነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጻፉትን ምስጢሮች አንብበን ሳንጨርስ ለምንድር ነው ወዳልተጻፉት ምስጢሮች የምንሮጠው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; የተጻፉትን ምስጢሮች አንብበን ብንጨርስ ኖሮ፣ ያልተጻፉት ምስጢራት በሙሉ ይገለጡልናል።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ምናልባት ጥያቄ እንድናበዛ እና ቅዱስ መጽሐፉ ጎዶሎ ነው ብለን እንድናስብ፣ ያልተጻፉ ነገሮችን እየጎረጎርን እንድናወጣ ባላጋራችን ሠይጣን ዲያብሎስ የቤት ሥራ የሚሰጠን ይመስለኛል። ይህንም የሚያደርገው የመጽሐፉን ጎዶሎነት ለመሙላት ሲሉ መነፍቃን ወደ ጻፉአቸው አዋልድ ወይም ተረት ጽሁፎች ዘወር እንድንል እና ከንጹሁ የህይወት ቃል እንድንሸራተት አልሞ ነው። አላማውን መሳት አይገባንም!&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
እህት ያንቺ ጥያቄ በቀጥታ ያነጣጠረው የኢየሱስን የልጅነት ተአምራቱን እና ገድሉን የሚተርክ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;የመጽሐፍ ቅዱሱን ጎዶሎነት ለመሙላት የተጻፈ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; የመናፍቃን ልብ ወለድ እና ጊዜ ወለድ ድርሰት በሆነው ድርሳን ላይ ይመስለኛል። ያን ድርሳን ለምን አንቀበለውም ለማለት ፈልገሽ ከሆነ ግልጽ አድርጊ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ይህ ድርሳን እውነተኛ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;እና ጥንታዊም&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ነው እንዲባል በቶማስ ስም ተጠርቷል። &amp;quot;የቶማስ ወንጌል&amp;quot; ተብሎ ተጠርቷል። ኢየሱስ በዚህ ድርሳን ላይ እንደ ተዓምረኛ ሳይሆን እንደ አዝናኝ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ሰዎችን የሚያዝናና&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; አስማተኛ ሆኖ ቀርቧል። ነፍሰ ገዳይም ሆኖ ቀርቧል። አንድ የሰፈራቸውን ልጅ ከሞት ካስነሣ በኋላ፣ የአንዲት ጥያቄ መልስ ከእርሱ ጠይቆ ሰማና ወዲያውኑ መልሶ ገድሎታል ይላል ልብወለዱ። አምላኬ ኢየሱስ ክርስቶስ ግን የሰውን ዘር ለማዳን የመጣ፣ ማንንም ከቶ ያልገደለ፣ ለጠላቶቹ እንኳን ምህረትን የማለደ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;የለመነ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ፍቅርን የተሞላ ጌታ ነው።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ይህ ድርሳን እጅግ አሳፋሪ ከመሆኑ የተነሣ የአገራችን ሰዎች እንኳ &amp;quot;ወንጌል&amp;quot; ብለው ለመጥራት ቀፍፎአቸዋል። በመሆኑም ከወንጌል ጋር ተዳብሎ እንዳይሰበክ በማሰብ &amp;quot;ተአምረ ኢየሱስ&amp;quot; ብለው በልዩ ስም ሰይመውታል። የወንጌልን መደብ ከልክለውት የድርሳናትን መደብ አስይዘውታል።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
በነገራችን ላይ መጽሐፍ ቅዱስ ጎዶሎ አይደለም። ስለ ኢየሱስ የልጅነት ዘመን በቂ መረጃ ይሰጠናል። በቤተልሄም መወለዱን፣ ህግን እና ነብያትን ሁሉ ለመፈጸም በ8 ቀኑ መገረዙን፣  በ40 ቀኑ ወደ ቤተ መቅደስ መሄዱን በግልጥ ይነግረናል &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;አደራ በ40 ቀኑ አልተጠመቀም ወይም በ40 ቀኑ አልተገረዘም&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt;።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ሁለት አመት ገደማ ዕድሜ ሲኖረው ደግሞ ንጉስ ሄሮድስ እንዳሳደደው፣ አሳዳጊው ዮሴፍ ማርያምን እና ኢየሱስን ይዞ ወደ ግብጽ እንደሸሸ፣ ከጥቂት አመታት በኋላም ንጉስ ሄሮድስ እንደሞተ እና ብላቴናው ኢየሱስ ከአሳዳጊዎቹ ጋር ወደ እስራኤል እንደ ተመለሰ መጽሐፍ ቅዱስ ይነግረናል።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ሠላሳ አመት እስኪሞላው ድረስ በናዝሬት እንዳደገ፣ በዚህም &amp;quot;ናዝራዊ ይባላል&amp;quot; ተብሎ የነበረው የነቢያት ትንቢት እንደተፈጸመ፣ ኢየሱስ ለወላጆቹ ይታዘዝ እንደነበር፣ የወላጆቹን ሙያ ተምሮ ጸራቢ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;እንጨት ስራ ባለ ሙያ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ሆኖ እንደ ኖረ፣  በሰው እና በእግዚአብሔር ፊት በጥበብ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;በእውቀት&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt;፣ በሞገስ እና በቁመትም ያድግ እንደ ነበር፣ ቤተ ሰቦቹ የመጨረሻ ድሃ እንደ ነበሩ መጽሐፍ ቅዱስ ይገልጻል።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ወላጆቹ በየአመቱ ለፋሲካ በዓል ወደ ኢየሩሳሌም ይወጡ እንደ ነበር፣ ኢየሱስ 12 አመት በሆነው ጊዜ ልክ እንደ ሌሎቹ የአይሁድ ልጆች ከወላጆቹ ጋር ለፋሲካ በዓል ወደ ኢየሩሳሌም መሄድ እንደ ጀመረ፣ ብዙም ሳይቆይ የእናቱ፣ የወንድሞቹ እና የእህቶቹም ሸክም በኢየሱስ ትከሻ ላይ እንዳረፈ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ዮሴፍ ሞቶ ማለት ነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt;፣ ኢየሱስ ወንድምም አባትም ሆኖ የስጋ ቤተ ሰዎቹን ያስተዳድር እንደነበር፣ ሠላሳ አመት ሲሞላውም እንደ ተጠመቀ፣ በድንቅ እና በምልክቶች ራሱን ለህዝብ እንደ ገለጠ እና ህዝቡም በእርሱ ማመን እንደጀመሩ ተጽፎ ይገኛል።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የህዝብ አገልጋይ በነበረበት ጊዜም የሥጋ ቤተ ሰዎቹ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;እናቱ፣ ወንድሞቹ እና እህቶቹ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ከደቀ መዛሙርቱ ጋር እርሱን ይከተሉ እንደ ነበር፣ በመጨረሻም በተሰቀለ ጊዜ ድሃ እና አሮጊት እናቱን ለደቀ መዝሙሩ ዮሓንስ በአደራ እንደሰጠ ተጽፎአል &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ወንድሞቹ እና እህቶቹ ራሳቸውን መቻል ነበረባቸው፤ ሰውን ለመደገፍ/ለመርዳት ግን አቅም አልነበራቸውም ማለት ነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt;። እንግዲህ &lt;i&gt;&lt;b&gt;የተጻፉትን ምስጢሮች አንብበን ብንጨርስ ኖሮ፣ ያልተጻፉት ምስጢራት በሙሉ ይገለጡልናል&lt;/b&gt;&lt;/i&gt; ያልኩት ይህንን ነው።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
እህት እንግዲህ መጽሐፍ ቅዱስ ማወቅ የሚገባንን &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;የሚያስፈልገንን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; መረጃ በሙሉ ይሰጠናል። በርግጥ መጽሐፍ ቅዱስ መስማት የምንፈልገውን ሁሉ ላይነግረን ይችላል። ምክንያቱም መጽሐፉ የእኛን ፍላጎት የሚያስተናግድ አገልጋይ ሳይሆን የእግዚአብሔርን እውነት የሚናገር ምስክር ነው። ሆኖም ማወቅ ስገባን &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ሲያስፈልገን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ያስቀረብን ምንም እውነት የለም። ያለ ምንም ሌላ ጭማሪ መጽሐፍ ቅዱስ የሚሰጠን መረጃ ብቻውን ለመዳናችን እና ለመንፈሳዊ እውቀታችን በቂ ነው፤ ከበቂም በላይ ነው። ዮሐንስ 20፡30&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt;31።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የ&amp;quot;ተአምረ ኢየሱስ&amp;quot;ን ውሸት እና ቅጥፈት በሙሉ የሚደረምስ የአምላክ ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ተጽፎ ይገኛል። ይህም የአምላክ ቃል እንደ መድፍ ደምሳሽ ነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt; ውሸትን ሁሉ ይደመስሳል። ድንጋዩን እንደሚያደቅቅ መዶሻም ኃያል ነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt; ውሸትን ሁሉ፣ እና ውሸተኞችንም ሁሉ ያደቅቃል።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ቃሉን &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;መድፉን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ከመተኮሴ በፊት አስታውሱ። ተአምረ ኢየሱስ፣ ኢየሱስ በልጅነቱ ምልክቶችን &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ተአምራትን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ሰርቷል ሲል ውሸቱን ይናገራል። መጽሐፍ ቅዱስ ደግሞ እንዲህ ሲል እውነቱን ይናገራል&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;--&lt;/span&gt;ኢየሱስ በልጅነቱ ምንም ምልክት &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ተአምር&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; አልሰራም፤ እርሱ ምልክት &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ተአምር&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; የሚሰራው ሰዎችን ወይም እራሱን ለማዝናናት ሳይሆን፣ ሰዎች በእርሱ እንዲያምኑበት ብቻ ነው፤ የመጀመሪያውን ምልክት ያደረገው ሠላሳ አመት ከሞላው በኋላ በቃና ዘገሊላ ሰርግ ቤት ነው፤ ይህንም ምልክት እንዳዩ ወዲያውኑ ደቀ መዛሙርቱ በእርሱ አመኑበት፤ ይለናል።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
እንግዲህ ሰዎች እንዲያ ይላሉ እግዚአብሔርም እንዲህ ይላል። የቱን ማመን እንዳለብን ምርጫው የእኛ ነው። ነገር ግን አንዴ ከመረጥን በኋላ ውሳኔያችን የሚያመጣውን መዘዝ ሁሉ ማጨድ ግዴታችን ይሆናል።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የዮሐንስ ወንጌል  2&lt;br /&gt;
1 በሦስተኛውም ቀን በገሊላ ቃና ሰርግ ነበረ፥ የኢየሱስም እናት በዚያ ነበረች፤&lt;br /&gt;
2 ኢየሱስም፣ ደግሞ ደቀ መዛሙርቱም ወደ ሰርጉ ታደሙ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ተጋበዙ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt;።&lt;br /&gt;
3 የወይን ጠጅም ባለቀ ጊዜ የኢየሱስ እናት &amp;quot;የወይን ጠጅ እኮ የላቸውም&amp;quot; አለችው።&lt;br /&gt;
4 ኢየሱስም፦ &amp;quot;አንቺ ሴት፥ ከአንቺ ጋር ምን አለኝ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ጊዜዬ ገና አልደረሰም&amp;quot; አላት።&lt;br /&gt;
5 እናቱም ለአገልጋዮቹ፦  &amp;quot;&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;እርሱ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; የሚላችሁን ሁሉ አድርጉ&amp;quot; አለቻቸው።&lt;br /&gt;
6 አይሁድም እንደሚያደርጉት የማንጻት ልማድ ስድስት የድንጋይ ጋኖች በዚያ ተቀምጠው ነበር፥ እያንዳንዳቸውም ሁለት ወይም ሦስት እንስራ ይይዙ ነበር።&lt;br /&gt;
7 ኢየሱስም፦ &amp;quot;ጋኖቹን ውኃ ሙሉአቸው&amp;quot; አላቸው። እስከ አፋቸውም ሞሉአቸው።&lt;br /&gt;
8 &amp;quot;አሁን ቀድታችሁ ለአሳዳሪው ስጡት&amp;quot; አላቸው። &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;እነርሱ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ሰጡትም።&lt;br /&gt;
9 አሳዳሪውም የወይን ጠጅ የሆነውን ውሃ በቀመሰ ጊዜ ከወዴት እንደ መጣ አላወቀም፤ ውኃውን የቀዱት አገልጋዮች ግን ያውቁ ነበር፤ አሳዳሪው ሙሽራውን ጠርቶ፦&lt;br /&gt;
10 &amp;quot;ሰው ሁሉ አስቀድሞ መልካሙን የወይን ጠጅ ያቀርባል፥ ከሰከሩም በኋላ መናኛውን። አንተስ መልካሙን የወይን ጠጅ እስከ አሁን አቆይተሃል&amp;quot; አለው።&lt;br /&gt;
11 &lt;b&gt;&lt;span style=&quot;font-size:16pt&quot;&gt;ኢየሱስ ይህን የምልክቶች መጀመሪያ በገሊላ ቃና አደረገ፤ ክብሩንም ገለጠ፥ ደቀ መዛሙርቱም በእርሱ አመኑ።&lt;/span&gt;&lt;/b&gt;&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
መጽሐፈ ምሳሌ  30&lt;br /&gt;
5 የእግዚአብሔር ቃል ሁሉ ተፈትናለች። እርሱ ለሚታመኑት ጋሻ ነው።&lt;br /&gt;
6 እንዳይዘልፍህ፣ ሐሰተኛም እንዳትሆን፣ በቃሉ አንዳች አትጨምር።&lt;br /&gt;
7 &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;እግዚአብሔር ሆይ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ሁለትን ነገር ከአንተ እሻለሁ፥ ሳልሞትም አትከልክለኝ።&lt;br /&gt;
8 ከንቱነትን እና ሐሰተኛነትን ከእኔ አርቃቸው...  አሜን!&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ኦሪት ዘዳግም&lt;br /&gt;
12፥32 	እኔ የማዝዝህን ነገር &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ቃሌን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ሁሉ ታደርገው ዘንድ ጠብቅ። ምንም በእርሱ ላይ አትጨምር፥ ከእርሱም ምንም አታጕድል።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ&lt;br /&gt;
1፥3&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt;4 	ወደ መቄዶንያ በሄድሁ ጊዜ፥ አንዳንዶች ልዩ ትምህርትን እንዳያስተምሩ እና ወደ ተረት መጨረሻም ወደሌለው ወደ ትውልዶች ታሪክ እንዳያደምጡ ልታዝዛቸው በኤፌሶን ትቀመጥ ዘንድ ለመንሁህ። እንደ እነዚህ ያሉ ነገሮች ክርክርን ያመጣሉና በእምነት ግን ላለ ለእግዚአብሔር መጋቢነት አይጠቅሙም።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ወደ ቲቶ&lt;br /&gt;
3፥9 ነገር ግን ሞኝነት ካለው ምርመራ እና ከትውልዶች ታሪክ፣ ከክርክርም ስለ ሕግም ከሚሆን ጠብ ራቅ፤ የማይጠቅሙ እና ከንቱዎች ናቸውና።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ&lt;br /&gt;
4፥7 ነገር ግን ለዚህ ዓለም ከሚመች እና የአሮጊቶችን ሴቶች ጨዋታ ከሚመስለው ተረት ራቅ። እግዚአብሔርን ለመምሰል ግን ራስህን አስለምድ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
2ኛ ወደ ጢሞቴዎስ  4&lt;br /&gt;
1 በእግዚአብሔር ፊት በሕያዋን እና በሙታንም ሊፈርድ ባለው በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ፊት፥ በመገለጡ እና በመንግሥቱም እመክርሃለሁ፤&lt;br /&gt;
2 ቃሉን ስበክ፥ በጊዜውም አለጊዜውም ጽና፥ ፈጽመህ እየታገሥህ እና እያስተማርህ፥ ዝለፍና ገሥጽ፤ ምከርም።&lt;br /&gt;
3 ሕይወት የሚገኝበትን ትምህርት የማይታገሡበት ዘመን ይመጣልና፤ ነገር ግን ጆሮቻቸውን የሚያሳክክ ስለ ሆነ፥ እንደ ገዛ ምኞታቸው ለራሳቸው አስተማሪዎችን ያከማቻሉ።&lt;br /&gt;
4 እውነትንም ከመስማት ጆሮቻቸውን ይመልሳሉ፥ ወደ ተረትም ፈቀቅ ይላሉ።&lt;br /&gt;
5 አንተ ግን ነገርን ሁሉ በልክ አድርግ፥ መከራን ተቀበል፥ የወንጌል ሰባኪነትን ሥራ አድርግ፥ አገልግሎትህን ፈጽም።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ወደ ቲቶ&lt;br /&gt;
1፥13&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt;14 ይህ ምስክር እውነተኛ ነው። ስለዚህ ምክንያት የአይሁድን ተረት እና ከእውነት ፈቀቅ የሚሉትን ሰዎች ትእዛዝ ሳያዳምጡ፥ በሃይማኖት ጤናሞች እንዲሆኑ በብርቱ ውቀሳቸው።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
2ኛ የጴጥሮስ መልእክት&lt;br /&gt;
1፥16 	የእርሱን ግርማ አይተን እንጂ በብልሃት የተፈጠረውን &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;የሰዎችን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ተረት ሳንከተል የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ኃይልና መምጣት አስታወቅናችሁ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
አቤቱ ቅዱስ አምላክ ሆይ ስለሰጠኸን ቃልህ እናመሰግንሃለን። አሜን።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(G&lt;/span&gt;.&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;G&lt;/span&gt;.&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;A&lt;/span&gt;.&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;A)</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/495/%E1%8A%A5%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%88%B5-%E1%88%9B%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%88%9B%E1%88%AD-%E1%8B%A8%E1%8C%80%E1%88%98%E1%88%A8%E1%8B%8D-%E1%89%A030-%E1%8B%93%E1%88%98%E1%89%B1-%E1%8A%90%E1%89%A0%E1%88%AD-%E1%8B%AD%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%88%98%E1%8C%BD%E1%88%90%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5-%E1%8A%A8%E1%8B%9B-%E1%89%A0%E1%8D%8A%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%89%A0%E1%88%AD#a2730</guid>
<pubDate>Tue, 30 Apr 2013 12:37:27 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Comment edited: በገነት የነበረው በለሲት አዳምና ሄዋንን እንደሚያሳስታቸው እ/ር አስቀድሞ አያቅም ነበር ወይ?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/461/%E1%89%A0%E1%8C%88%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%8A%90%E1%89%A0%E1%88%A8%E1%8B%8D-%E1%89%A0%E1%88%88%E1%88%B2%E1%89%B5-%E1%8A%A0%E1%8B%B3%E1%88%9D%E1%8A%93-%E1%88%84%E1%8B%8B%E1%8A%95%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%88%9A%E1%8B%AB%E1%88%B3%E1%88%B5%E1%89%B3%E1%89%B8%E1%8B%8D-%E1%8A%A5-%E1%88%AD-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%89%80%E1%8B%B5%E1%88%9E-%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%89%85%E1%88%9D-%E1%8A%90%E1%89%A0%E1%88%AD-%E1%8B%88%E1%8B%AD#c2752</link>
<description>...የቀጠለ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;2&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; የበለጠ ክብር&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt; ከአምላክ ጋር መንገስ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ለአንድ ሺህ አመት በዚህች ምድር ላይ ከክርስቶስ ጋር እንነግሳለን፤ ከዚያ በኋላም ለዘላለም በአዲስ ሰማይና በአዲስ ምድር ላይ ከክርስቶስ ጋር እንነግሳለን! አሜን፤ ማራናታ! &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ጌታ ሆይ ቶሎ ና!&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የዮሐንስ ራእይ&lt;br /&gt;
5፥9&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt;10 &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ጌታ ኢየሱስ ሆይ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; መጽሐፉን ትወስድ ዘንድ፣ ማኅተሞቹንም ትፈታ ዘንድ ይገባሃል፥ ታርደሃልና በደምህም ለእግዚአብሔር ከነገድ ሁሉ፣ ከቋንቋም ሁሉ፣ ከወገንም ሁሉ፣ ከሕዝብም ሁሉ ሰዎችን ዋጅተህ ለአምላካችን መንግሥትና ካህናት ይሆኑ ዘንድ አደረግሃቸው፤ በምድርም ላይ ይነግሣሉ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ወደ ሮሜ ሰዎች&lt;br /&gt;
5፥17 በአንዱም በደል ሞት በአንዱ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;በአዳም&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; በኩል ከነገሠ፥ ይልቁን የጸጋን ብዛት እና የጽድቅን ስጦታ ብዛት የሚቀበሉ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ዮሐንስ ወንጌል 1፡12&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; በአንዱ በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል በሕይወት ይነግሣሉ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የዮሐንስ ራእይ&lt;br /&gt;
20፥4 ዙፋኖችንም አየሁ። በእነርሱም ላይ ለተቀመጡት ዳኝነት ተሰጣቸው። ስለ ኢየሱስም ምስክር እና ስለ እግዚአብሔር ቃል ራሶቻቸው የተቈረጡባቸውን ሰዎች ነፍሳት፥ ለአውሬውና ለምስሉም ያልሰገዱትን፣ ምልክቱንም በግምባራቸው በእጆቻቸውም ላይ ያልተቀበሉትን አየሁ። ከክርስቶስም &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ከአምላካቸው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ጋር ሺህ ዓመት ኖሩና ነገሡ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
20፥6 በፊተኛው ትንሣኤ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;በጻድቃን ትንሣኤ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ዕድል ያለው ብፁዕና ቅዱስ ነው፤ ሁለተኛው ሞት በእነርሱ ላይ ሥልጣን የለውም፥ ዳሩ ግን የእግዚአብሔርና የክርስቶስ ካህናት ይሆናሉ። ከእርሱም ጋር &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ከእግዚአብሔርና ከክርስቶስ ጋር&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ይህን ሺህ ዓመት ይነግሣሉ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
22፥5 &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;በአዲሱ ሰማይና በአዲሱ ምድር&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ከእንግዲህም ወዲህ ሌሊት አይሆንም፥ ጌታ አምላክም በእነርሱ ላይ ያበራላቸዋልና የመብራት ብርሃን እና የፀሐይ ብርሃን አያስፈልጋቸውም፤ ለዘላለምም እስከ ዘላለም ይነግሣሉ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;3&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; የበለጠ ክብር&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt; የአምላክን ክብር መካፈል።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የዮሐንስ ወንጌል&lt;br /&gt;
17፥22&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt;23 &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ኢየሱስ ሲናገር&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; እኛም &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; አንድ እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፥ በአንድ ፍጹማን እንዲሆኑ፥ &amp;quot;የሰጠኸኝን ክብር እኔ ሰጥቻቸዋለሁ&amp;quot;፤ እንዲሁም ዓለም አንተ እንደ ላክኸኝ በወደድኸኝም መጠን እነርሱን እንደ ወደድሃቸው ያውቃል።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የዮሐንስ ወንጌል&lt;br /&gt;
17፥24 	&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ኢየሱስ ሲናገር&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር ስለ ወደድኸኝ የሰጠኸኝን ክብሬን እንዲያዩ እኔ ባለሁበት የሰጠኸኝ እነርሱ ደግሞ ከእኔ ጋር ይሆኑ ዘንድ እወዳለሁ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
2ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች&lt;br /&gt;
2፥14 ለዚህም የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር ለማግኘት በወንጌላችን ጠራችሁ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
2ኛ ወደ ጢሞቴዎስ&lt;br /&gt;
2፥10 &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ጳውሎስ ሲናገር&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ስለዚህ እነርሱ ደግሞ በክርስቶስ ኢየሱስ ያለውን መዳን ከዘላለም ክብር ጋር እንዲያገኙ ስለ ተመረጡት በነገር ሁሉ እጸናለሁ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
መዝሙረ ዳዊት&lt;br /&gt;
3፥3 አንተ ግን አቤቱ፥ መጠጊያዬ ነህ፥ ክብሬን እና ራሴንም ከፍ ከፍ የምታደርገው አንተ ነህ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የዮሐንስ ራእይ&lt;br /&gt;
3፥21 &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ኢየሱስ ሲናገር&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; እኔ ደግሞ ድል እንደ ነሣሁ ከአባቴም ጋር በዙፋኑ ላይ እንደተቀመጥሁ፥ ድል ለነሣው ከእኔ ጋር በዙፋኔ ላይ ይቀመጥ ዘንድ እሰጠዋለሁ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;4&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; የበለጠ ክብር&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt; በአዲስ ሰማይና በአዲስ ምድር ከአባት ጋር መኖር።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የዮሐንስ ራእይ&lt;br /&gt;
20፥11 	ታላቅ እና ነጭ ዙፋንን በእርሱም ላይ የተቀመጠውን &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ኢየሱስን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; አየሁ፥ ምድርና ሰማይም ከፊቱ ሸሹ ስፍራም አልተገኘላቸውም።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የዮሐንስ ራእይ&lt;br /&gt;
21፥5 በዙፋንም የተቀመጠው፦ እነሆ ሁሉን አዲስ አደርጋለሁ አለ። ለእኔም። እነዚህ ቃሎች የታመኑና እውነተኛዎች ናቸውና ጻፍ አለኝ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የዮሐንስ ራእይ&lt;br /&gt;
21፥4 እንባዎችንም ሁሉ ከዓይኖቻቸው ያብሳል፥ ሞትም ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም፥ ኀዘንም ቢሆን ወይም ጩኸት ወይም ሥቃይ ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም፥ የቀደመው ሥርዓት አልፎአልና ብሎ ሲናገር ሰማሁ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የዮሐንስ ራእይ&lt;br /&gt;
21፥3 ታላቅም ድምፅ ከሰማይ፦ እነሆ የእግዚአብሔር ድንኳን በሰዎች መካከል ነው፤ ከእነርሱም ጋር ያድራል፤ እነርሱም ሕዝቡ ይሆናሉ፤ እግዚአብሔርም እርሱ ራሱ ከእነርሱ ጋር ሆኖ አምላካቸው ይሆናል።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ወንድሜ ሆይ እንግዲህ አሁን ሰው ማማረር ያለበት አዳምን አይደለም። ይልቁንም ይህን በክርስቶስ የቀረበላቸውን ታላቅ መዳን እና ዘላለማዊ ክብር ከመቀበል እምቢ የሚሉ እና ፊታቸውን ወደ ዘላለም ሞት ያቀኑ ዛሬ በአጠገባችን ያሉ ሰዎች ራሳቸውን ማማረር አለባቸው! አይመስልህም&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ጥያቄህን ቃል በቃል ለመመለስ ያህል፦&lt;br /&gt;
&amp;quot;በገነት የነበረው ዛፍ አዳምና ሄዋንን እንደሚያሳስታቸው አምላክ አስቀድሞ አያውቅም ነበር ወይ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;&amp;quot; ለሚለው፦ በሚገባ አምላክ ሁሉንም አስቀድሞ ያውቅ ነበር።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&amp;quot;አዳም ከመሳሳቱ በፊት ለምን እስከ ወድያኛው ዛፉን አላጠፋውም&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;&amp;quot; ለሚለው፦&lt;br /&gt;
አምላክ የትንሹን ጠላት ብልጠት እና ሃሳብ/ዕቅድ/ አስቀድሞ የሚያውቅ ቢሆንም ለትንሹ ጠላት ትንሿ ብልጠት ስፍራ አልሰጠም፤ ከቁብ አልቆጠረውም።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ስለዚህ እንደ አንተና እንደ እኔ ቅድመ ጥንቃቄ ለማድረግ እርሱ አልተሯሯጠም አልተፍጨረጨረም። ምክንያቱም ያ ትንሹ ጠላትና ትንሿ ብልጠቱ የአንተውን ያህል አምላክን አላሣሰበውም አላስጨነቀውም። ጠላት የአምላክን ዕቅድ የሚያናጋ ወይም የሚያበላሽ ከባድና አስጨናቂ ነገር ከቶ አላደረገም። ሊያደርግም አይችልም፤ ጭራሽ የአምላክን ዕቅድ ሊያውቅም አይችልም።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ይሁንና አምላክ እስከ ወዲያኛው ዛፉን አስቀድሞ ያላጠፋው የእኔን ወይም ያንተን የትንሹን ሰው ያህል ማስተዋል እና ጥበብ አጥቶ አይደለም። እርሱ ሰማይን እና ምድርን በጥበቡ የፈጠረ ኤልሻዳይ አምላክ ነው። አንተ ገና  ትናንትና ከመወለድህ በፊት እርሱ ከዘላለም የነበረ፣ ለራሱ የከበረ አላማ ፈልጐህ አንተን ካለመኖር ወደ መኖር ያመጣህ፣ በእናትህ ማህጸን ያበጃጀህ፣ ከጨቅላነት ወደ ህጻንነት ያሳደገህ፣ ከህጻንነት ወደ ልጅነት፣ ከልጅነትም ወደ ጉልምስና/አዋቂነት/ ያሸጋገረህ እርሱ ነው። ቢፈልግ ደግሞ &amp;quot;በቃህ&amp;quot; ብሎ ዛሬ ነፍስህን ሊወስድ የሚቻለው አምላክ፣ ይህን ጥያቄ ለማንሳትና ለመመርመርም ብቃትን የሰጠህ፣ ጥበበኛ እና መርማሪ ሆነህ ለተገኘኸው ለአንተም ጥበብን ያደለህ እርሱ ነው። እርሱ እጅግ ጥበበኛ እና አስተዋይ ነውና። ማስተዋሉ አይመረመርም። ለጥበቡም ፍለጋ የለውም።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ወደ ሮሜ ሰዎች&lt;br /&gt;
11፥33 	የእግዚአብሔር ባለ ጠግነት እና ጥበብ፣ እውቀቱም እንዴት ጥልቅ ነው፤ ፍርዱ እንዴት የማይመረመር ነው፥ ለመንገዱም ፍለጋ የለውም።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ወደ ኤፌሶን ሰዎች&lt;br /&gt;
3፥8&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt;9 	ፍለጋ የሌለውን የክርስቶስን ባለ ጠግነት ለአሕዛብ እሰብክ ዘንድ፥ ሁሉንም በፈጠረው በእግዚአብሔር ከዘላለም የተሰወረው የምሥጢር ሥርዓት ምን እንደሆነ ለሁሉ እገልጥ ዘንድ ይህ ጸጋ ከቅዱሳን ሁሉ ይልቅ ለማንስ ለእኔ ተሰጠ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ትንቢተ ኢሳይያስ&lt;br /&gt;
40፥28 	አላወቅህምን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; አልሰማህምን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; እግዚአብሔር የዘላለም አምላክ፥ የምድርም ዳርቻ ፈጣሪ ነው። አይደክምም፥ አይታክትም፥ ማስተዋሉም አይመረመርም።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/461/%E1%89%A0%E1%8C%88%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%8A%90%E1%89%A0%E1%88%A8%E1%8B%8D-%E1%89%A0%E1%88%88%E1%88%B2%E1%89%B5-%E1%8A%A0%E1%8B%B3%E1%88%9D%E1%8A%93-%E1%88%84%E1%8B%8B%E1%8A%95%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%88%9A%E1%8B%AB%E1%88%B3%E1%88%B5%E1%89%B3%E1%89%B8%E1%8B%8D-%E1%8A%A5-%E1%88%AD-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%89%80%E1%8B%B5%E1%88%9E-%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%89%85%E1%88%9D-%E1%8A%90%E1%89%A0%E1%88%AD-%E1%8B%88%E1%8B%AD#c2752</guid>
<pubDate>Tue, 30 Apr 2013 12:09:18 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: አንድ ሃይማኖት አንድ ትምቀት ማለት ምን ማለት ነው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2863/%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%88%83%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%8A%96%E1%89%B5-%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%89%B5%E1%88%9D%E1%89%80%E1%89%B5-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2867</link>
<description>ሰላም ደረጀ&lt;br /&gt;
ይህ ራሱ ጥያቄ ከዚህ በፊት ተጠይቆ በሚገባ መልስ ተሰጥቶበታል። ለማንበብ &lt;a href=&quot;/q-and-a/67/መጽሐፍ-ቅዱስ-አንዲት-ሃይማኖት-ብሎ-የሚናገረው-የትኛዋን-ነው&quot; class=&quot;bbcode_url&quot;&gt;እዚህ ተጫን&lt;/a&gt;።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2863/%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%88%83%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%8A%96%E1%89%B5-%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%89%B5%E1%88%9D%E1%89%80%E1%89%B5-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2867</guid>
<pubDate>Mon, 29 Apr 2013 14:52:35 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: እነዚህ ሁሉ ለማርያም የተሰጡ መጠሪያዎች ናቸው ?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2865/%E1%8A%A5%E1%8A%90%E1%8B%9A%E1%88%85-%E1%88%81%E1%88%89-%E1%88%88%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%88%9D-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%88%B0%E1%8C%A1-%E1%88%98%E1%8C%A0%E1%88%AA%E1%8B%AB%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%8A%93%E1%89%B8%E1%8B%8D#a2866</link>
<description>ችግሩ አንዱም መጽሃፍ ቅዱስ ላይ የለም። እነዚህ ስሞች ሰዎች ለማርያም የሰጡት እንጂ መጽሃፍ ቅዱስ የሰጠው አይደለም።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2865/%E1%8A%A5%E1%8A%90%E1%8B%9A%E1%88%85-%E1%88%81%E1%88%89-%E1%88%88%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%88%9D-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%88%B0%E1%8C%A1-%E1%88%98%E1%8C%A0%E1%88%AA%E1%8B%AB%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%8A%93%E1%89%B8%E1%8B%8D#a2866</guid>
<pubDate>Mon, 29 Apr 2013 14:50:34 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች  15፡28 ቢብራራ...</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/810/1%E1%8A%9B-%E1%8B%88%E1%8B%B0-%E1%89%86%E1%88%AE%E1%8A%95%E1%89%B6%E1%88%B5-%E1%88%B0%E1%8B%8E%E1%89%BD-15%E1%8D%A128-%E1%89%A2%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%88%AB#a2858</link>
<description>ሁሉ ከተገዛለት በኃላ እግዚአብሔር ሁሉ በሁሉ እንዲሆን ወልድ ራሱ ደግሞ ሁሉን ላስገዛለት ለእርሱ ይገዛል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ 1ኛ ቆሮ 3፡23 እንዲህ ይላል “እናንተም የክርስቶስ ናችሁ፤ ክርስቶስም የእግዚአብሔር ነው፡፡” ፊል 3፡21 “እርሱም ሁሉን እንኳ ለራሱ ሊያስገዛ እንደሚችልበት አሠራር፥ ክቡር ሥጋውን እንዲመስል የተዋረደውን ሥጋችንን ይለውጣል።” 1ኛ ቆሮ 15፡23 “ነገር ግን እያንዳንዱ በራሱ ተራ ይሆናል፤ ክርስቶስ እንደ በኩራት ነው፥ በኋላም በመምጣቱ ለክርስቶስ የሆኑት ናቸው፤” 2ኛ ቆሮ 10፡17 “የሚመካ ግን በጌታ ይመካ፤” ገላ 3፡29 “እናንተም የክርስቶስ ከሆናችሁ እንኪያስ የአብርሃም ዘር እንደ ተስፋውም ቃል ወራሾች ናችሁ።” ጌታ ይባርካቹ………</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/810/1%E1%8A%9B-%E1%8B%88%E1%8B%B0-%E1%89%86%E1%88%AE%E1%8A%95%E1%89%B6%E1%88%B5-%E1%88%B0%E1%8B%8E%E1%89%BD-15%E1%8D%A128-%E1%89%A2%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%88%AB#a2858</guid>
<pubDate>Tue, 23 Apr 2013 14:01:19 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: 1ዮሓ 5፡ 7 በትክክል ወደ አማርኛ አልተተረጎመም</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2478/1%E1%8B%AE%E1%88%93-5%E1%8D%A1-7-%E1%89%A0%E1%89%B5%E1%8A%AD%E1%8A%AD%E1%88%8D-%E1%8B%88%E1%8B%B0-%E1%8A%A0%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8A%9B-%E1%8A%A0%E1%88%8D%E1%89%B0%E1%89%B0%E1%88%A8%E1%8C%8E%E1%88%98%E1%88%9D#a2857</link>
<description>መንፈስም እውነት ነውና የሚመሰክረው መንፈስ ነው</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2478/1%E1%8B%AE%E1%88%93-5%E1%8D%A1-7-%E1%89%A0%E1%89%B5%E1%8A%AD%E1%8A%AD%E1%88%8D-%E1%8B%88%E1%8B%B0-%E1%8A%A0%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8A%9B-%E1%8A%A0%E1%88%8D%E1%89%B0%E1%89%B0%E1%88%A8%E1%8C%8E%E1%88%98%E1%88%9D#a2857</guid>
<pubDate>Tue, 23 Apr 2013 13:44:06 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ሃሌሉያ ማለት ምን ማለት ነው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/72/%E1%88%83%E1%88%8C%E1%88%89%E1%8B%AB-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2856</link>
<description>ሃሌሉያ ማለት ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን ማለት ነው</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/72/%E1%88%83%E1%88%8C%E1%88%89%E1%8B%AB-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2856</guid>
<pubDate>Tue, 23 Apr 2013 13:33:43 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: እየሱስ በ ቃነ ዘገሊላ ስርግ የተአምሩ ወይኑ ያስክራል ወይ</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2854/%E1%8A%A5%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%89%A0-%E1%89%83%E1%8A%90-%E1%8B%98%E1%8C%88%E1%88%8A%E1%88%8B-%E1%88%B5%E1%88%AD%E1%8C%8D-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%88%A9-%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%8A%91-%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%8A%AD%E1%88%AB%E1%88%8D-%E1%8B%88%E1%8B%AD#a2855</link>
<description>በዚህ ጉዳይ ከዚህ በፊት የተብራራ መልስ ስለተሰጠ፤ ያንን እንድታነብብ እጋብዝሃለሁ። ለማንበብ &lt;a href=&quot;/q-and-a/314/መጽሐፍ-ቅዱስ-መጠጥ-ስለመጠጣት-ሐጢያት-ስለመሆኑ-ምን-ያስተምረናል-አስረዱኝ-አመሰግናለሁ፡፡#a317&quot; class=&quot;bbcode_url&quot;&gt;እዚህ ተጫን&lt;/a&gt;። በደንብ ሙሉውን አንብበው ይሄው የአንተ ጥያቄ ያለበት ዮሃንስ 2 ላይ ያለውም ክፍል በመልሱ ተብራርቷል።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2854/%E1%8A%A5%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%89%A0-%E1%89%83%E1%8A%90-%E1%8B%98%E1%8C%88%E1%88%8A%E1%88%8B-%E1%88%B5%E1%88%AD%E1%8C%8D-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%88%A9-%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%8A%91-%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%8A%AD%E1%88%AB%E1%88%8D-%E1%8B%88%E1%8B%AD#a2855</guid>
<pubDate>Mon, 22 Apr 2013 19:20:36 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>መላእክ ክንፍ አለው</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2853/%E1%88%98%E1%88%8B%E1%8A%A5%E1%8A%AD-%E1%8A%AD%E1%8A%95%E1%8D%8D-%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%8B%8D</link>
<description>[*]</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2853/%E1%88%98%E1%88%8B%E1%8A%A5%E1%8A%AD-%E1%8A%AD%E1%8A%95%E1%8D%8D-%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%8B%8D</guid>
<pubDate>Sun, 21 Apr 2013 12:39:14 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: ኢየሱስ ከሞት የተነሳው እራሱ ነው ወይስ እግ/ር ነው ያስነሳው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2838/%E1%8A%A2%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%8A%A8%E1%88%9E%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8A%90%E1%88%B3%E1%8B%8D-%E1%8A%A5%E1%88%AB%E1%88%B1-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%88%B5-%E1%8A%A5%E1%8C%8D-%E1%88%AD-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%8A%90%E1%88%B3%E1%8B%8D#c2852</link>
<description>ውድ ወንድሜ  እግዚኣብሔር አንድ መሆኑን መርሳት ሳይሆን፡ የመለኮትን የስራ ክፍፍል ለማሳየት ነው።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
እ/ር ይባርክ</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2838/%E1%8A%A2%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%8A%A8%E1%88%9E%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8A%90%E1%88%B3%E1%8B%8D-%E1%8A%A5%E1%88%AB%E1%88%B1-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%88%B5-%E1%8A%A5%E1%8C%8D-%E1%88%AD-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%8A%90%E1%88%B3%E1%8B%8D#c2852</guid>
<pubDate>Sat, 20 Apr 2013 13:15:29 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: መልከፄዴቅ ምናብ ነው? ምሳሌ ነው? ሰው ነው? ወይሥ ምንድነው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2593/%E1%88%98%E1%88%8D%E1%8A%A8%E1%8D%84%E1%8B%B4%E1%89%85-%E1%88%9D%E1%8A%93%E1%89%A5-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%88%9D%E1%88%B3%E1%88%8C-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%88%B0%E1%8B%8D-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%88%A5-%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2849</link>
<description>ዘፍ 14፡18&lt;br /&gt;
&amp;quot;የሳሌም ንጉሥ መልከ ጼዴቅም እንጀራንና የወይን ጠጅን አወጣ እርሱም የልዑል እግዚአብሔር ካህን ነበረ።&amp;quot;&lt;br /&gt;
መልከ ጼዴቅ የሰላም ንጉስ/ የፅድቅ ንጉስ/ ተብሎ ነው የሚጠራው።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&amp;quot;ሳሌም&amp;quot; የሚለው ቃል&lt;span style=&quot;background-color:red&quot;&gt;&lt;b&gt; ኢየሩሳሌም&lt;/b&gt;&lt;/span&gt; ከሚለው ቃል የተወሰድ ነው።  መልከ ጼዴቅ ንጉስ ነበር፤ ካህን ነበር።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
መዝ 110፥4&lt;br /&gt;
እንደ መልከ ጼዴቅ ሥርዓት አንተ ለዘላለም ካህን ነህ ብሎ፥ እግዚአብሔር ማለ አይጸጸትም።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
መልከ ጼዴቅ ሊመጣ ላለው የሰላም ንጉስ/ የፅድቅ ንጉስ/  ክርስቶስ ተምሳሌት ነበር።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2593/%E1%88%98%E1%88%8D%E1%8A%A8%E1%8D%84%E1%8B%B4%E1%89%85-%E1%88%9D%E1%8A%93%E1%89%A5-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%88%9D%E1%88%B3%E1%88%8C-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%88%B0%E1%8B%8D-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%88%A5-%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2849</guid>
<pubDate>Fri, 19 Apr 2013 09:13:29 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: 1. በ ወደ ዕብራውያን  2፤14 ኢነደምናገር ኢየሱስ የአማርያም ስጋ ተካፊሏ ወዪስ አለ አልተካፌሌም?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2671/1-%E1%89%A0-%E1%8B%88%E1%8B%B0-%E1%8B%95%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%8B%8D%E1%8B%AB%E1%8A%95-2%E1%8D%A414-%E1%8A%A2%E1%8A%90%E1%8B%B0%E1%88%9D%E1%8A%93%E1%8C%88%E1%88%AD-%E1%8A%A2%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%88%9D-%E1%88%B5%E1%8C%8B-%E1%89%B0%E1%8A%AB%E1%8D%8A%E1%88%8F-%E1%8B%88%E1%8B%AA%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%88%88-%E1%8A%A0%E1%88%8D%E1%89%B0%E1%8A%AB%E1%8D%8C%E1%88%8C%E1%88%9D#c2848</link>
<description>በጣም ደስ የሚል መልስ ነው የመለስከው። እ/ር ይባርክህ።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2671/1-%E1%89%A0-%E1%8B%88%E1%8B%B0-%E1%8B%95%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%8B%8D%E1%8B%AB%E1%8A%95-2%E1%8D%A414-%E1%8A%A2%E1%8A%90%E1%8B%B0%E1%88%9D%E1%8A%93%E1%8C%88%E1%88%AD-%E1%8A%A2%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%88%9D-%E1%88%B5%E1%8C%8B-%E1%89%B0%E1%8A%AB%E1%8D%8A%E1%88%8F-%E1%8B%88%E1%8B%AA%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%88%88-%E1%8A%A0%E1%88%8D%E1%89%B0%E1%8A%AB%E1%8D%8C%E1%88%8C%E1%88%9D#c2848</guid>
<pubDate>Fri, 19 Apr 2013 08:55:55 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: Min timkrugnalachihu</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2845/min-timkrugnalachihu#a2847</link>
<description>ዘወትር ወደ ጌታ ፀልይ በጌታ ቃል አበረታችው</description>
<category>ሌሎች</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2845/min-timkrugnalachihu#a2847</guid>
<pubDate>Thu, 18 Apr 2013 06:02:14 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Edited: ካም ማነው? ለምን?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2844/%E1%8A%AB%E1%88%9D-%E1%88%9B%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%88%88%E1%88%9D%E1%8A%95</link>
<description>የከነዓን አባት ካምም የአባቱን ዕራቁትነት አየ፥ ወደ ውጭም ወጥቶ ለሁለቱ ወንድሞቹ ነገራቸው።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&amp;quot;ካም&amp;quot; በአሁኑ ጊዜ አፍሪካዊያን ናችው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ስዎች አንደሚያዎሩት የአሁኑ አፍሪካዊያን የካም ልጆች አንደሆን ነው</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2844/%E1%8A%AB%E1%88%9D-%E1%88%9B%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%88%88%E1%88%9D%E1%8A%95</guid>
<pubDate>Wed, 17 Apr 2013 04:28:09 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: እባካችሁ በዝርዝር አስረዱኝ?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2842/%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AB%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%89%A0%E1%8B%9D%E1%88%AD%E1%8B%9D%E1%88%AD-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%A8%E1%8B%B1%E1%8A%9D#a2843</link>
<description>ስለ ጸጋና ሃጢአት ከዚህ በፊት የተሰጠውን መልስ ብታነብብ ምናልባት ይረዳህ ይሆናል። ለማንበብ &lt;a href=&quot;/q-and-a/613/ዝሙት-አታድርግ-የሚለው-ሕግ-ነው-የሚሆንብኝ፤-እና-ራሴን-ከዝሙት-ላውጣ-ብል-ሕግ-አይሆንብኝም#a614&quot; class=&quot;bbcode_url&quot;&gt;እዚህ ተጫን&lt;/a&gt;።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2842/%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AB%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%89%A0%E1%8B%9D%E1%88%AD%E1%8B%9D%E1%88%AD-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%A8%E1%8B%B1%E1%8A%9D#a2843</guid>
<pubDate>Sun, 14 Apr 2013 15:11:15 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Edited: እባካችሁን ስሌ ጾም አስረዱኝ ጌታ ይባርካችዉ</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2816/%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AB%E1%89%BD%E1%88%81%E1%8A%95-%E1%88%B5%E1%88%8C-%E1%8C%BE%E1%88%9D-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%A8%E1%8B%B1%E1%8A%9D-%E1%8C%8C%E1%89%B3-%E1%8B%AD%E1%89%A3%E1%88%AD%E1%8A%AB%E1%89%BD%E1%8B%89</link>
<description>ጾም ማለት ምን ማለት ነዉ የምንጾመዉስ እንዴት ነዉ መፃፍ ቅዱስ ምን ይላል</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2816/%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AB%E1%89%BD%E1%88%81%E1%8A%95-%E1%88%B5%E1%88%8C-%E1%8C%BE%E1%88%9D-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%A8%E1%8B%B1%E1%8A%9D-%E1%8C%8C%E1%89%B3-%E1%8B%AD%E1%89%A3%E1%88%AD%E1%8A%AB%E1%89%BD%E1%8B%89</guid>
<pubDate>Mon, 08 Apr 2013 16:56:58 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: 1ኛቆሮ11 5 ራስዋን ሳትሸፍን ግን የምትጸልይ ወይም ትንቢት የምትናገር ሴት ሁሉ ራስዋን ታዋርዳለች፤</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2832/1%E1%8A%9B%E1%89%86%E1%88%AE11-%E1%88%AB%E1%88%B5%E1%8B%8B%E1%8A%95-%E1%88%B3%E1%89%B5%E1%88%B8%E1%8D%8D%E1%8A%95-%E1%8C%8D%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%89%B5%E1%8C%B8%E1%88%8D%E1%8B%AD-%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%88%9D-%E1%89%B5%E1%8A%95%E1%89%A2%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%89%B5%E1%8A%93%E1%8C%88%E1%88%AD-%E1%88%B4%E1%89%B5-%E1%88%81%E1%88%89-%E1%88%AB%E1%88%B5%E1%8B%8B%E1%8A%95-%E1%89%B3%E1%8B%8B%E1%88%AD%E1%8B%B3%E1%88%88%E1%89%BD%E1%8D%A4#c2837</link>
<description>ጥሩ መልስ ሰጥተህ ነበር። ነገር ግን ታቀላቅላለህ። አዳም መጀመሪያ ተፈጥሯል። ይህ እውነት ነው። ሔዋንም ከአካሉ ተከፍላ ተፈጥራለች። ባል ሚስቱን እንደራሱ ይውደዳት የተባለውም ለዚህ ነው። ማንም አካሉን ሊጠላ ስለማይችል። ይሁን እንጂ ሔዋን ሴት፤ አዳምም ወንድ ነው። ወንድ መሸፋፈን የለበትም፤ ሴት ግን ሳትሸፋፈን መጸለይ የለባትም የተባለው የፍጥረት አመጣጣቸውና ጾታቸውን በመከተል የተነገረ እንጂ የበታችና የበላይነት ጉዳይ አይደለም። ራስዋን ታዋርዳለች ማለት ባልዋን ታዋርዳለች ተብሎ የሚፈታው በምን ስሌት ነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; የራስዋ ጥፋት ራስዋን ነው ተጠያቂ የሚያደርጋት እንጂ ለባልዋ አይተርፍም። ባል የሚስት ራስ ነው ስለሚል የሱን ራስ ማዋረዷ መሆኑ ነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; የሱ ራስማ ድሮስ መቼ ይሸፈን ተባለ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; እንደዚያ ከሆነ የወንድ ራስ ክርስቶስ ስለሆነ ወንድ ቢሸፋፈን የሚያዋርደው ማንን ሊሆን ነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
ከዚያም ባሻገር መሸፋፈንና አለመሸፋፈን በሚል የተነገረው የወንጌል ቃል ባህል ነው የሚል ትርጉም ከየት የተገኘ ነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ለመገላለጥ ስለተፈለገ ብቻ ባህል ነው ማለት አግባብ አይደለም። በተመሳሳይ መልኩ የማይስማሙንን ከባህል ጋር እያዛመድን ልናወጣቸው  ይሆን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; «ሁሉም በአገባብና በሥርዓት ይሁን» 1ኛ ቆሮ 14፤40 የሚለው ቃል በምን መልኩ ሊፈጸም ነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ከዚሁ ጋር አንድ ጥያቄ ላቅርብ። ጌታ 12 ሐዋርያትን በመጀመሪያው የወንጌል አገልግሎት ሲመርጥ ለምን አንድ ሴት አልጨመረም&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ሴቶች ስላልነበሩ ይሆን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
በጸሎት ወቅት እንጂ ሴት በሕይወት ዘመኗ ሁሉ ትሸፋፈን አልተባለም።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2832/1%E1%8A%9B%E1%89%86%E1%88%AE11-%E1%88%AB%E1%88%B5%E1%8B%8B%E1%8A%95-%E1%88%B3%E1%89%B5%E1%88%B8%E1%8D%8D%E1%8A%95-%E1%8C%8D%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%89%B5%E1%8C%B8%E1%88%8D%E1%8B%AD-%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%88%9D-%E1%89%B5%E1%8A%95%E1%89%A2%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%89%B5%E1%8A%93%E1%8C%88%E1%88%AD-%E1%88%B4%E1%89%B5-%E1%88%81%E1%88%89-%E1%88%AB%E1%88%B5%E1%8B%8B%E1%8A%95-%E1%89%B3%E1%8B%8B%E1%88%AD%E1%8B%B3%E1%88%88%E1%89%BD%E1%8D%A4#c2837</guid>
<pubDate>Mon, 08 Apr 2013 11:03:08 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ዉሃን ማነዉ የፈጤርዉ</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2824/%E1%8B%89%E1%88%83%E1%8A%95-%E1%88%9B%E1%8A%90%E1%8B%89-%E1%8B%A8%E1%8D%88%E1%8C%A4%E1%88%AD%E1%8B%89#a2833</link>
<description>ሁሉ በእርሱ ሆነ፥ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለ እርሱ አልሆነም።&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ዮሐ 1፡3&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2824/%E1%8B%89%E1%88%83%E1%8A%95-%E1%88%9B%E1%8A%90%E1%8B%89-%E1%8B%A8%E1%8D%88%E1%8C%A4%E1%88%AD%E1%8B%89#a2833</guid>
<pubDate>Sat, 06 Apr 2013 00:43:23 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>ሴት በመ/ቅ ደካማ የተባልቸው ለምንድንነው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2831/%E1%88%B4%E1%89%B5-%E1%89%A0%E1%88%98-%E1%89%85-%E1%8B%B0%E1%8A%AB%E1%88%9B-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%89%A3%E1%88%8D%E1%89%B8%E1%8B%8D-%E1%88%88%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%8A%95%E1%8A%90%E1%8B%8D</link>
<description>1ኛ ጴጥ 3፣7 ይብራራልኝ</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2831/%E1%88%B4%E1%89%B5-%E1%89%A0%E1%88%98-%E1%89%85-%E1%8B%B0%E1%8A%AB%E1%88%9B-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%89%A3%E1%88%8D%E1%89%B8%E1%8B%8D-%E1%88%88%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%8A%95%E1%8A%90%E1%8B%8D</guid>
<pubDate>Thu, 04 Apr 2013 11:33:03 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: ከጌታ ኢየሱስ ሐዋርያት መካከል ከማርያም የተወለዱት የጌታ ወንድሞች እነማን ናቸዉ?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2828/%E1%8A%A8%E1%8C%8C%E1%89%B3-%E1%8A%A2%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%88%90%E1%8B%8B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%8A%AB%E1%8A%A8%E1%88%8D-%E1%8A%A8%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%88%9D-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8B%88%E1%88%88%E1%8B%B1%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%8C%8C%E1%89%B3-%E1%8B%88%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%88%9E%E1%89%BD-%E1%8A%A5%E1%8A%90%E1%88%9B%E1%8A%95-%E1%8A%93%E1%89%B8%E1%8B%89#c2830</link>
<description>አመሰግናለሁ ጌታ ይባርኮት!</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2828/%E1%8A%A8%E1%8C%8C%E1%89%B3-%E1%8A%A2%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%88%90%E1%8B%8B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%8A%AB%E1%8A%A8%E1%88%8D-%E1%8A%A8%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%88%9D-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8B%88%E1%88%88%E1%8B%B1%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%8C%8C%E1%89%B3-%E1%8B%88%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%88%9E%E1%89%BD-%E1%8A%A5%E1%8A%90%E1%88%9B%E1%8A%95-%E1%8A%93%E1%89%B8%E1%8B%89#c2830</guid>
<pubDate>Sat, 30 Mar 2013 21:21:20 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>ጌታ ኢየሱስ በጌርጌሴኖን አገር ከአጋንንት እስራት ነፃ ያወጣዉ ሰዉ 2 ነዉ ወይስ 1?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2826/%E1%8C%8C%E1%89%B3-%E1%8A%A2%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%89%A0%E1%8C%8C%E1%88%AD%E1%8C%8C%E1%88%B4%E1%8A%96%E1%8A%95-%E1%8A%A0%E1%8C%88%E1%88%AD-%E1%8A%A8%E1%8A%A0%E1%8C%8B%E1%8A%95%E1%8A%95%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%88%B5%E1%88%AB%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8D%83-%E1%8B%AB%E1%8B%88%E1%8C%A3%E1%8B%89-%E1%88%B0%E1%8B%89-2-%E1%8A%90%E1%8B%89-%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%88%B5-1</link>
<description>*ወደ ማዶም ወደ ጌርጌሴኖን አገር በመጣ ጊዜ፥አጋንንት ያደሩባቸው ሁለት ሰዎች ከመቃብር ወጥተው ተገናኙት፤ማቴ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;8፡28&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
*በገሊላም አንጻር ወዳለችው ወደ ጌርጌሴኖን አገር በታንኳ ደረሱ።&lt;br /&gt;
ወደ ምድርም በወጣ ጊዜ አጋንንት ያደሩበት አንድ ሰው ከከተማ ወጥቶ ተገናኘው ሉቃ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;8፡26&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
*ወደ ባሕር ማዶም ወደ ጌርጌሴኖን አገር መጡ።&lt;br /&gt;
ከታንኳይቱም በወጣ ጊዜ፥ ርኵስ መንፈስ የያዘው ሰው ከመቃብር ወጥቶ ወዲያው ተገናኘው ማር &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;5፡1&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2826/%E1%8C%8C%E1%89%B3-%E1%8A%A2%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%89%A0%E1%8C%8C%E1%88%AD%E1%8C%8C%E1%88%B4%E1%8A%96%E1%8A%95-%E1%8A%A0%E1%8C%88%E1%88%AD-%E1%8A%A8%E1%8A%A0%E1%8C%8B%E1%8A%95%E1%8A%95%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%88%B5%E1%88%AB%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8D%83-%E1%8B%AB%E1%8B%88%E1%8C%A3%E1%8B%89-%E1%88%B0%E1%8B%89-2-%E1%8A%90%E1%8B%89-%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%88%B5-1</guid>
<pubDate>Sat, 30 Mar 2013 14:44:10 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: በአዲስ ኪዳን ላይ ሴት ፓስተር ትሁን የሚል የቱ ጋ ነው ያለው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2795/%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B5-%E1%8A%AA%E1%8B%B3%E1%8A%95-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%88%B4%E1%89%B5-%E1%8D%93%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%88%AD-%E1%89%B5%E1%88%81%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%88%8D-%E1%8B%A8%E1%89%B1-%E1%8C%8B-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8B%8D#c2823</link>
<description>ሴት ትገዛ ማለት ፍላጎትን ማልትም ክፈልግቺ ትግዛ ክለፈግቺ ደግሞ አትግዛ ማልት ነዉ ኢንጅ ወንድ ሴትን ይግዛ አይልም። ደግሞም በሁለቱም ኪዳኖች ላይ ወንድ ይግዛ የምል አለ።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2795/%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B5-%E1%8A%AA%E1%8B%B3%E1%8A%95-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%88%B4%E1%89%B5-%E1%8D%93%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%88%AD-%E1%89%B5%E1%88%81%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%88%8D-%E1%8B%A8%E1%89%B1-%E1%8C%8B-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8B%8D#c2823</guid>
<pubDate>Sat, 30 Mar 2013 11:56:10 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ማህተብ   ማሰር   ባብሊካል  ነው   አይደለም</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2808/%E1%88%9B%E1%88%85%E1%89%B0%E1%89%A5-%E1%88%9B%E1%88%B0%E1%88%AD-%E1%89%A3%E1%89%A5%E1%88%8A%E1%8A%AB%E1%88%8D-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8B%B0%E1%88%88%E1%88%9D#a2822</link>
<description>ክር የየምሥራቹ ቃል አገልግሎት አይደለም። ወንጌል አንድም ቦታ በሦስት ቀለም የተነከረ ክር በክርስቲያኖች አንገት ላይ ታሰረ አይልም። ያመነ የተጠቀመ ይድናል አለ እንጂ ክር ያሰረ አላለም። ክር ወይም ሰንሰለት ወይም ገመድ ብታስር ለመዳንህ ምንም ጥቅም የለውም።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2808/%E1%88%9B%E1%88%85%E1%89%B0%E1%89%A5-%E1%88%9B%E1%88%B0%E1%88%AD-%E1%89%A3%E1%89%A5%E1%88%8A%E1%8A%AB%E1%88%8D-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8B%B0%E1%88%88%E1%88%9D#a2822</guid>
<pubDate>Fri, 29 Mar 2013 10:39:40 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: ማማተብ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/365/%E1%88%9B%E1%88%9B%E1%89%B0%E1%89%A5-%E1%88%98%E1%8C%BD%E1%88%90%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B3%E1%8B%8A-%E1%8A%90%E1%8B%8D#c2819</link>
<description>ያላንዳች ጥርጥር ማማተብ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው፤ ማማተብ 'ማእተብ' ከሚለው ቃል የተገኘ ነውና ማተብ ማለት የእግዚአብሔር ትእዛዝ ወይም ሕግ ነው ይህ ቃል ደግሞ ጠቢበ ሰለሞን በመጽሐፈ ምሳሌ 6&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt;21 &amp;quot;... ሁል ጊዜ በልብህ አኑረው በአንገትህም እሰረው ስትሔድም ይመራሃል ከአንተም ጋር ይኖር ዘንድ ውሰደው ስትተኛ ይጠብቀሃል ስትነሳም ያነጋግርሃል&amp;quot; ይላል፦ ወዳጄ ሆይ ባንገት የሚታሰር ማተብ ካልሆነ ታዲያ ምንድ ነው አመሳቅለን ማማተባችን ነገረ መስቀሉን ማሰባችንና በመስቀለ ክርስቶስ ድል ያተደረገውን ጥንተ ጠላታችን ዲያብሎስን ማሳፈራችንና ማባረራችንን የምንገልጽበት መንገድ ነው ወዳጄ ቅር አይበልህ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጻፉ ታሪኮች በሙሉ እንድንማርባቸው እንጂ ሁሉም የኛን የአኟኟር ዘዴ ባህልና መልክ ይወክላሉ ማለት አይደለምና እባክህ ልብ በል!በብሉይ ኪዳን ክርስቶስ ለምን አልተወለደም ለምንስ አልተሰቀለም ብለው በአዲስ ኪዳን የነበሩ ሰዎች ክርስቶስን በፈቃዱ ከመወለድና ከመሰቀል አልከለከሉትም መከልከልም አይችሉምና! በመጨረሻም ቅዱስ ጳውሎስ እንዲህ ይላል &amp;quot;ንባብ ይገድላል ትርጉም ግን ያድናል&amp;quot; ታዲያ ማንበብ ብቻ ሳይሆን ማስተዋልም የግድ ይላል እግዚአብሔር ለኔም ለናልተም ቅን ልቦና ይስጠን ለዘላለሙ አሜን!</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/365/%E1%88%9B%E1%88%9B%E1%89%B0%E1%89%A5-%E1%88%98%E1%8C%BD%E1%88%90%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B3%E1%8B%8A-%E1%8A%90%E1%8B%8D#c2819</guid>
<pubDate>Wed, 27 Mar 2013 08:43:01 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: እግ/ር የሚዎደን ከሆነ የቱን እንመን ብለን ስንጠይቀው ለምን ስንጨነቅ ዝም ይላል?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2667/%E1%8A%A5%E1%8C%8D-%E1%88%AD-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8B%8E%E1%8B%B0%E1%8A%95-%E1%8A%A8%E1%88%86%E1%8A%90-%E1%8B%A8%E1%89%B1%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%88%98%E1%8A%95-%E1%89%A5%E1%88%88%E1%8A%95-%E1%88%B5%E1%8A%95%E1%8C%A0%E1%8B%AD%E1%89%80%E1%8B%8D-%E1%88%88%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%88%B5%E1%8A%95%E1%8C%A8%E1%8A%90%E1%89%85-%E1%8B%9D%E1%88%9D-%E1%8B%AD%E1%88%8B%E1%88%8D#a2818</link>
<description>እግዚአብሔር  መጀመርያ   የነጳ  ነት   አምላክ   ነው   1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 2&lt;br /&gt;
3&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt;4&lt;br /&gt;
ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት መልካምና ደስ የሚያሰኝ ይህ ነው።&lt;br /&gt;
5&lt;br /&gt;
አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤&lt;br /&gt;
የሚል   እና  ገኛለን   መጀመርያ   ጰሎታችንን    ወዴት   ነው    የምንጰልየው &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;   ወደማን    ነው   የሚለውን  ልናስተውል   ይገባል   ማለትም  ትንቢተ ኤርምያስ 33%3&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ወደ እኔ ጩኽ፥ እኔም እመልስልሃለሁ አንተም የማታውቀውን ታላቅና ኃይለኛ ነገርን አሳይሃለሁ።  ካለ   ለምን   መልስህ  ላይሰማ  ቻለ&lt;br /&gt;
ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች&lt;br /&gt;
4፥6&lt;br /&gt;
ጌታ ቅርብ ነው። በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች አትጨነቁ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ይህ   ቃል   ካለን   ለምን   መልስህ   ሳይሰማ   የሚቀር   ይመስልሀል &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;    እንዴኔ    ልብህን   ኝጱ   አድርግ   ከዛ   ጵልይ  2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች&lt;br /&gt;
13፥11&lt;br /&gt;
በቀረውስ፥ ወንድሞች ሆይ፥ ደኅና ሁኑ። ፍጹማን ሁኑ፥ ምክሬን ስሙ፥ በአንድ ልብ ሁኑ፥ በሰላም ኑሩ፥ የፍቅርና የሰላምም አምላክ ከእናንተ ጋር ይሆናል።&lt;br /&gt;
ይህንን  በቀላሉ   አሞልተን   ከጰለይን   ጌታ   ሊዘገይ  የሚችለው   ባንድ   ነገር  ብቻነው    አንተን   እስኪቀርጵህ   &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;እስኪያስተካክልህ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt;  ድርስ  ብቻ  ነው   እንጅ  ጌታ   ሰምቶ   ዝም   የሚል    አምላክ   አ ይ ደ  ለ ም          !!!!!!!   ወንድማችህ    ፍሬው   ከ አዳማ    እወዳችሀለው</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2667/%E1%8A%A5%E1%8C%8D-%E1%88%AD-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8B%8E%E1%8B%B0%E1%8A%95-%E1%8A%A8%E1%88%86%E1%8A%90-%E1%8B%A8%E1%89%B1%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%88%98%E1%8A%95-%E1%89%A5%E1%88%88%E1%8A%95-%E1%88%B5%E1%8A%95%E1%8C%A0%E1%8B%AD%E1%89%80%E1%8B%8D-%E1%88%88%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%88%B5%E1%8A%95%E1%8C%A8%E1%8A%90%E1%89%85-%E1%8B%9D%E1%88%9D-%E1%8B%AD%E1%88%8B%E1%88%8D#a2818</guid>
<pubDate>Tue, 26 Mar 2013 14:53:50 +0000</pubDate>
</item>
</channel>
</rss>