<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?>
<rss version="2.0">
<channel>
<title>Iyesus Q&amp;A - በስለ እኛ ውስጥ የቅርብ ጊዜ ጥያቄዎችና መልሶች</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/qa/about-us</link>
<description>Powered by Question2Answer</description>
<item>
<title>Answered: ፍክር ይዝኦግኖል ሚን ይሳለግናል?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2788/%E1%8D%8D%E1%8A%AD%E1%88%AD-%E1%8B%AD%E1%8B%9D%E1%8A%A6%E1%8C%8D%E1%8A%96%E1%88%8D-%E1%88%9A%E1%8A%95-%E1%8B%AD%E1%88%B3%E1%88%88%E1%8C%8D%E1%8A%93%E1%88%8D#a2791</link>
<description>&lt;script type='text/javascript'&gt;
								var link = document.createElement( 'link' );
								link.setAttribute( 'href', '../../qa-plugin/bbcode-editor/nbbc-bbcode-parser/style.css?1.4' );
								link.setAttribute( 'rel', 'stylesheet' );
								link.setAttribute( 'type', 'text/css' );
								var head = document.getElementsByTagName('head').item(0);	
								head.appendChild(link);
								
								link = document.createElement( 'link' );
								link.setAttribute( 'href', '/resource/style/q2a-post-custom.css?1.4');
								link.setAttribute( 'rel', 'stylesheet' );
								link.setAttribute( 'type', 'text/css' );								
								head.appendChild(link);
								&lt;/script&gt;

የምን ፍቅር&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; እንዴት ያደርግሃል&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?</description>
<category>ስለ እኛ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2788/%E1%8D%8D%E1%8A%AD%E1%88%AD-%E1%8B%AD%E1%8B%9D%E1%8A%A6%E1%8C%8D%E1%8A%96%E1%88%8D-%E1%88%9A%E1%8A%95-%E1%8B%AD%E1%88%B3%E1%88%88%E1%8C%8D%E1%8A%93%E1%88%8D#a2791</guid>
<pubDate>Thu, 28 Feb 2013 06:57:32 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: የተጠየቃችሁትን ጥያቄ ሥትመልሡ ሁላችን በክርስቶስ አንድ ነን : :የአንድ አባት ልጆች ነን አላችሁ</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2541/%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8C%A0%E1%8B%A8%E1%89%83%E1%89%BD%E1%88%81%E1%89%B5%E1%8A%95-%E1%8C%A5%E1%8B%AB%E1%89%84-%E1%88%A5%E1%89%B5%E1%88%98%E1%88%8D%E1%88%A1-%E1%88%81%E1%88%8B%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%8A%90%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%8A%A0%E1%89%A3%E1%89%B5-%E1%88%8D%E1%8C%86%E1%89%BD-%E1%8A%90%E1%8A%95-%E1%8A%A0%E1%88%8B%E1%89%BD%E1%88%81#a2543</link>
<description>ሰላም&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
እኛ ያለነውን በትክክል አንብበኸው ከሆነ እንዲህ ነው የሚለው&lt;br /&gt;

&lt;div class=&quot;bbcode_quote&quot;&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_head&quot;&gt;Quote:&lt;/div&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_body&quot;&gt;ፕሮቴስታንት ይሁን ኦርቶዶክስ ወይም ካቶሊክ ወይም ሌላ፤ &lt;span style=&quot;background-color:yellow&quot;&gt;የክርስቶስ የሆነ ሁሉ&lt;/span&gt; በጌታ የእኛ ወንድም እና የአንድ እምነት ተካፋይ ነው ብለን ነው የምናምነው፡፡&lt;/div&gt;
&lt;/div&gt;
&lt;br /&gt;
ከላይ እንደጠቀስነው፤ እኛ ያልነው ሁሉም የኦሮቶዶክስ ተከታዮች ሁሉ ወይም ሁሉም የካቶሎክ ወይም የፕሮቴስታንት ተከታዮች ወዘተ ሁሉ የአንድ አባት ልጆች ነን አይደለም ያልነው። የትኛውም ሃይማኖት ተከታይ እንደሆኑ ይናገሩ፤ &lt;span style=&quot;background-color:yellow&quot;&gt;የክርስቶስ የሆኑ&lt;/span&gt; ሁሉ ግን የአንድ አባት ልጆች ነን ነው ያልነው። ስለዚህ &amp;quot;&lt;span style=&quot;background-color:yellow&quot;&gt;የክርስቶስ የሆኑ&lt;/span&gt;&amp;quot; ያልነውን ቃል ልብ እንድትለው እናሳስብሃለን።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ራሳቸውን ኦርቶዶክስ ነን ብለው የሚጠሩና እውነተኛ የክርስቶስ የሆኑ አማኞች አሉ፣ ራሳቸውን ካቶሊክ ብለው የሚጠሩና እውነተኛ የክርስቶስ አማኞች አሉ፤ እንዲሁም ራሳቸው የተለያዩ የፕሮቴስታንት ሃይማኖት ተከታዮች እንደሆኑ የሚናገሩ ሆኖም ግን እወነተኛ የክርስቶስ አማኞች ብዙ አሉ። እኛ ትልቅ ስፍራ የምንሰጠው ሃይማኖታቻው ምን እንደሆነ ሳይሆን፤ በእውነት &lt;span style=&quot;background-color:yellow&quot;&gt;የክርስቶስ መሆናቸውን&lt;/span&gt; ነው። &lt;u&gt;የክርስቶስ የሆነ ሁሉ ደግሞ የእግዚአብሔር ነው&lt;/u&gt;።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የጌታ ጸጋ ይብዛልህ!</description>
<category>ስለ እኛ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2541/%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8C%A0%E1%8B%A8%E1%89%83%E1%89%BD%E1%88%81%E1%89%B5%E1%8A%95-%E1%8C%A5%E1%8B%AB%E1%89%84-%E1%88%A5%E1%89%B5%E1%88%98%E1%88%8D%E1%88%A1-%E1%88%81%E1%88%8B%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%8A%90%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%8A%A0%E1%89%A3%E1%89%B5-%E1%88%8D%E1%8C%86%E1%89%BD-%E1%8A%90%E1%8A%95-%E1%8A%A0%E1%88%8B%E1%89%BD%E1%88%81#a2543</guid>
<pubDate>Fri, 09 Nov 2012 02:48:44 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: እናንተ ስትሞቱ ከየትኛው ቤተ ክርስቲያን ነው የምትቀበሩት?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2524/%E1%8A%A5%E1%8A%93%E1%8A%95%E1%89%B0-%E1%88%B5%E1%89%B5%E1%88%9E%E1%89%B1-%E1%8A%A8%E1%8B%A8%E1%89%B5%E1%8A%9B%E1%8B%8D-%E1%89%A4%E1%89%B0-%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8A%95-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%89%B5%E1%89%80%E1%89%A0%E1%88%A9%E1%89%B5#a2527</link>
<description>ሰላም ስለ ጥያቄህ እናመሰግናለን።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
በቅድሚያ ቤተክርስቲያን የሚለው ቃል በመጽሃፍ ቅዱስ አንድ ጊዜም ቢሆን በእጅ ለተሰራ ግንብ ቤት ወይም ቤት መጠሪያነት ሲውል አናይም። አንድም ቦታ ቤተ ክርስቲያን የሚባል ቤት በአዲስ ኪዳን የለም። ቤተ ክርስቲያን ብሎ በአዲስ ኪዳን የሚጠራው ሁል ጊዜም በክርስቶስ የሚያምኑ የአማኞችን ህብረት ነው። አማኞች ናቸው ቤተ ክርስቲያን ተብለው የሚጠሩት።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
በሁለተኛ ደረጃ የክርስቶስ ተከታዮች በመጽሃፍ ቅዱስ አንድም ቦታ የመሰብሰቢያ ወይም የማምለኪያ የተለየ ቤት ሲሰሩና ሲመርቁ ወይም እዚያ ሲቀበሩ አንመለከትም። ቤተ ክርስቲያን የሚባል ቤት መስራት የተጀመረው ክክርስቶስ ልደት በኋላ ከ250 ዓመታት በኋላ ነው። ስለዚህ መጽሃፍ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን የሚባል ቤት መስራትና እዚያ መቀበር የሚባል ነገር አያውቀውም።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
አዲስ ኪዳን ትልቅ ቦታ የሚሰጠው ከሞትን በኋላ ይልቁንም ለዘላለሙ የት &lt;span style=&quot;background-color:yellow&quot;&gt;እንደምንኖር&lt;/span&gt; እንጂ ስጋችን የት እንደሚቀበር አይደለም። የትም ሊቀበር ይችላል፤ ይሄ ምንም ችግር የለውም፤ እኛ ግን ከጌታ ጋር ሁል ጊዜም ህያው ሆነን እንኖራለን። ክርስቶስንም የተከተሉ ቅዱሳን ለእምነታቸው በሰይፍ እየተገደሉ ስጋቸው የትም ሲወረወር ነው የኖረው፤ እነርሱ ግን በጌታ ዘንድ ህያው ናቸው። ለዘላለም ህያው ሆኖ ከጌታ ጋር መኖር እንጂ ለሞተ ሬሳ የተሸለመ ሃውልት መስራት አይደለም ዋናው ቁም ነገሩ።&lt;br /&gt;

&lt;div class=&quot;bbcode_quote&quot;&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_head&quot;&gt;Quote:&lt;/div&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_body&quot;&gt;የዮሐንስ ወንጌል&lt;br /&gt;
11፥25 ኢየሱስም፦ ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል፤&lt;/div&gt;
&lt;/div&gt;
&lt;br /&gt;
የጌታ ጸጋ ይብዛልህ።</description>
<category>ስለ እኛ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2524/%E1%8A%A5%E1%8A%93%E1%8A%95%E1%89%B0-%E1%88%B5%E1%89%B5%E1%88%9E%E1%89%B1-%E1%8A%A8%E1%8B%A8%E1%89%B5%E1%8A%9B%E1%8B%8D-%E1%89%A4%E1%89%B0-%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8A%95-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%89%B5%E1%89%80%E1%89%A0%E1%88%A9%E1%89%B5#a2527</guid>
<pubDate>Wed, 31 Oct 2012 09:46:20 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ከ ፕሮተስታንት ክርስትና በምን ትለያላችሁ ታድያ?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2404/%E1%8A%A8-%E1%8D%95%E1%88%AE%E1%89%B0%E1%88%B5%E1%89%B3%E1%8A%95%E1%89%B5-%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B5%E1%8A%93-%E1%89%A0%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%89%B5%E1%88%88%E1%8B%AB%E1%88%8B%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%89%B3%E1%8B%B5%E1%8B%AB#a2412</link>
<description>ሰላም&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
እኛ የአማኞች የአንድነት መሰረት ዲኖሚኔሽን ሳይሆን ክርስቶስ ነው ብለን ነው የምናምነው። አላማችንም ዲኖሚኔሽን ስላነሰ ሌላ ዲኖሚኔሽን ለመፍጠር አይደለም። ፕሮቴስታንት ይሁን ኦርቶዶክስ ወይም ካቶሊክ ወይም ሌላ፤ የክርስቶስ የሆነ ሁሉ በጌታ የእኛ ወንድም እና የአንድ እምነት ተካፋይ ነው ብለን ነው የምናምነው፡፡ ስለዚህ አጥራችን ፕሮቴስታንት ወይም ኦርቶዶክስ ወዘተ የሚል ሳይሆን ክርስቶስ ነው። እንግዲህ እኛን ከፕሮቴስታንቶች የሚለየን ትልቁ ነገር፤ በዲኖሚኔሽን አለማመናችን ነው። ራሳችንን የክርስቶስ ብቻ እንደሆንንና የክርስቶስ የሆነም ሁሉ ፕሮቴስታንትም ይሁን ኦርቶዶክስ ወይም ሌላ በጌታ ወንድማችን እንደሆነ እናስባለን እንጂ፤ ራሳችንን የአንድ ዲኖሚኔሽን ወይም ሃይማኖት ተከታይ አድርገን አለማየታችን ነው እንግዲህ ምናልባት አንዱ የሚለየን ነገር።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ደጋግመን እንደገለጽነው፤ ወሳኝና ዋና የእምነት ጥያቄ ብለንም የምንወሰደው መዳን ወይም ከእግዚአብሔር ጋር መታረቅ በክርስቶስ ብቻ ነው የሚለው ጉዳይ ነው። በዚህም በወሳኙ ጥያቄ ከፕሮቴስታንቶች ጋር ምንም የሚለየን ነገር የለም። ስለዚህም በክርስቶስ የሆኑት ፕሮቴስታንቶች ሁሉ በጌታ ወንድሞቻችን ናቸው። የእምነት ዋና ያልሆኑ ነገሮችን በተመለከተ የተለያየ አመለካከት ሊኖረን ይችላል። ለምሳሌ አገልግሎትን በተመለከተ ወይም የቤተክርስቲያንን አሠራርና አስተዳደርን በተመለከተ ወዘተ። ይሄ አይነቱ ልዩነት ግን በፕሮቴስታንቶችም መካከል ያለና እንደ ዋና ነገር ተቆጥሮ የመለያያ ምክንያት የሚሆን አይደለም። የክርስቶስ የሆነ ሁሉ፤ በመንፈስ አንድ ነው፤ የክርስቶስ እስከሆንን ድረስ ፕሮቴስታንት ብንሆን ወይም ካቶሊክ ወይም ኦርቶዶክስ ሁላችን የአንድ አባት ልጆችና ቤተሰቦች ነን።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ለዚህም ነው ይህ ድረገጽ አንድን ዲኖሚኔሽን የሚያገለግልና ለአንድ ዲኖሚኔሽን ጥብቅና የሚቆም ሳይሆን ሰዎች ሁሉ ያለ ዲኖሚኔሽን አጥር እየተማማሩና ሃሳብ እየተለዋወጡ ክርስቶስን ወደ ማወቅ እንዲመጡ ለማድረግ ነው። ሰው የጌታ ከመሆን በስተቀር ሌላ እርግጠኛ የመዳኛ ዋስትና የለውም። ፕሮቴስታንት መሆን ወይም ኦርቶዶክስ መሆን ወዘተ በራሱ የመዳን ዋስታ አይደለም። የመዳን ዋስትና የሚገኘው በማይናወጠው ዓለት በክርስቶስ በመሆን ብቻ ነው።</description>
<category>ስለ እኛ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2404/%E1%8A%A8-%E1%8D%95%E1%88%AE%E1%89%B0%E1%88%B5%E1%89%B3%E1%8A%95%E1%89%B5-%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B5%E1%8A%93-%E1%89%A0%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%89%B5%E1%88%88%E1%8B%AB%E1%88%8B%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%89%B3%E1%8B%B5%E1%8B%AB#a2412</guid>
<pubDate>Wed, 03 Oct 2012 18:46:15 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ፕሮቴስታንት መባሉን ነው የማትፈልጉት ማለት ነው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2393/%E1%8D%95%E1%88%AE%E1%89%B4%E1%88%B5%E1%89%B3%E1%8A%95%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%89%A3%E1%88%89%E1%8A%95-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%89%B5%E1%8D%88%E1%88%8D%E1%8C%89%E1%89%B5-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2396</link>
<description>ሰላም ሃይሉ&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
በጥሩ መንፈስ እንደምትጠይቅ ይገባናል፤ ስለዚህም ጌታ ይባርክህ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
በመሰረቱ በዚህ ዘመን በጣም ነገሮችን አወሳሰብነው እንጂ የእኛ እምነት በጣም ቀላል ነው። መጽሃፍ ቅዱስ የሚለውን ሁሉ እናምናለን፤ መጽሃፍ ቅዱስ ውስጥ የሌለ ነገር ሁሉ ደግሞ አንቀበልም፤ የማንም ዲንኖሚኔሽን ቢቀበለውም ባይቀበለውም። በቃ አለቀ! ለምሳሌ እስቲ ሐዋርያው ጳውሎስን ውስደው፤ የየትኛው ዲኖሚኔሽን ተከታይ ነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ወይስ የትኛው ዲኖሚኔሽን ውስጥ ልንመድበው እንችላለን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; የትም። ምክንያቱም እርሱ የሰበከውም የሞተው ስለ ሃጢአታችን በመስቀል ደሙን ላፈሰሰው ጌታ ኢየሱስ እንጂ፤ ለሌላ ለማንም አይደለም። ለምንድነው በዚህ ዘመን ኢየሱስ ብቻውን እምነትና መንገድ የማይሆነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ለምንድነው ኢየሱስ በራሱ ብቻውን ያለ ዲኖሚኔሽን በቂ የማይሆነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ያለ ዲኖሚኔሽንና ያለ ድርጅት አባልነት በቃ ኢየሱስ ብቻውን በቂ ላይሆን ነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; የተሰቀለውና ስለ እኛ መከራ የተቀበለው እርሱ አይደለም እንዴ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ለምንድነው በዚህ ዘመን ያለ ሃይማኖት ድርጅትና ዲኖሚኔሽን የጌታ ደቀመዛሙርት ሆነን እንደ እነ ጳውሎስ ጌታን መከተል የሚከብደን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ልብ እንበል ዲኖሚኔሽኖች ከመፈጠራቸውም በፊት የክርስቶስ ተከታዮችና ሃዋርያት ነበሩ። የእኛም እምነት እንዲሁ ቀላል ነው። የሆነ የሃይማኖት ድርጅት ወይም ዲኖሚኔሽን በግድ ተከታይ ወይም አባል መሆን አለብን ብለን አናምንም። የክርስቶስ ተከታይ ከሆንንና በመንፈስ ቅዱስ ከተጠመቅን፤ መጽሃፍ ቅዱስ የሚለውን ሁሉ ደግሞ ካመንን ያ ይበቃል።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ከጀርባችን ምንም አይነት ድርጅት ወይም ዲኖሚኔሽን የለም ስንል እውነት እየተናገርን እንጂ ሐሰት እየተናገርን አይደለም። በሐሰት ወይም በማታላለ ደግሞ እግዚአብሔር አይከብርም፤ ሥራውም አይሠራም። የሆነ ድርጅት ወይም ዲኖሚኔሽን ከጀርባችን ቢኖር ኖሮና እኛም የሆነ የሃይማኖት ድርጅት ለማስፋፋት ፍላጎት ቢኖረን ኖሮ እስከ አሁን በሆነ መንገድ ሰዎች ያንን ድርጅት እንዲቀላቀሉ በገፋፋን ወይም የተወሰነ ፍንጭ በሰጠን ነበር። እስከዛሬም ምንም ድርጅትና ዲኖሚኔሽንን አልደገፍንም፤ ወደፊትም የማንንም ዲኖሚኔሽን ለመወከል ፍላጎቱ የለንም። ኢየሱስ ብቻውን በቂ ነው ብለን ስለምናምን። ሰዎችንም የትኛውንም ዲኖሚኔሽን እንዲከተሉ አልገፋፋንም ወደፊትም አናደርገውም። ሁሌም እያልን ያለነው እውነትና መንገድ የተሰቀለው ክርስቶስ ነው፤ ሰዎችም ይሄንን ክርስቶስ እንዲከተሉ እንጂ የሃይማኖት ተከታዮች እንዲሆኑ አይደለም ፍልጎታችን።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ስለ አብ አንድ አምላክ መሆን ያነሳኸው ነገር፤ ያንን ያልነው እኛ ሳንሆን አዲስ ኪዳን ነው። የአዲስ ኪዳን ጥቅስ ነው ያስቀመጥነው። እንዲሁም ደግሞ ኢየሱስም አምላክ መሆኑን የሚናገረውም ይሄው አዲስ ኪዳን ነው። እኛ ሁለቱንም እናምናለን። ሁለቱንም መጽሃፍ ቅዱስ ስለሚናገር። ገና ለገና ሁለት አምላክ ማለት ሊሆን ይችላል ብለን፤ መጽሃፍ ቅዱስ ላይ የተጻፈውን አንዱን እውነት ለማፈንና አንደኛውን ብቻ ለማጉላት ስልጣኑ የለንም። የተጻፈው ሁለቱም ነው፤ ሁለቱንም እንቀበላለን። ለማጣጣምም ይሁን ለመቀየር ወይም አንዱን ለማዳፈን አንሞክርም። ይሄም ነው አንዱ የማንንም ዲኖሚኔሽን እንዳንከተል የሚያደርገን። ነጻ ሆነን መጻሃፍ ቅዱስ የሚለውን ሁሉ የማይስማማንን ጭምር ሳናዳፍን፤ ሁሉንም ለመቀበል ስለሚያስችለን ነው። ያለበለዚያ ከቃሉ ይልቅ በዲኖሚኔሽኖች የተጻፉትን የእምነት መግለጫዎች ልናስበልጥ ነው። ያንን ደግሞ ልናደርግ አንወድም።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
አንዱም የዲኖሚኔሽን ችግር፤ ከቃሉ ውጪ የሆኑ በታሪክና በባህል የተወሰዱ ብዙ ብዙ ልምዶች፣ አሰራሮችና እምነቶችን ያቀፈ መሆኑ ነው። እኛ ደግሞ ከቃሉ ውጪ የሆነ ነገር የማንም ዲኖሚኔሽን ቢሆን ለመቀበል ወይም ለመደገፍ በፍጹም ፍላጎቱ የለንም። የምንደግፈውም ይሁን የምንከተለው፤ ስለ ሃጢአታችን የተሰቀለውን ክርስቶስን ነው። እርሱ ያለ ዲኖሚኔሽን በቂ ነውና። የጥንት ሃዋርያትም ያመኑትና የሰበኩት ይሄንኑ ነው።&lt;br /&gt;

&lt;div class=&quot;bbcode_quote&quot;&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_head&quot;&gt;Quote:&lt;/div&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_body&quot;&gt;1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1&lt;br /&gt;
22 መቼም አይሁድ ምልክትን ይለምናሉ የግሪክ ሰዎችም ጥበብን ይሻሉ፥&lt;br /&gt;
23 &lt;span style=&quot;background-color:yellow&quot;&gt;እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን&lt;/span&gt;፤ ይህም ለአይሁድ ማሰናከያ ለአሕዛብም ሞኝነት ነው፥&lt;br /&gt;
24 ለተጠሩት ግን፥ አይሁድ ቢሆኑ የግሪክ ሰዎችም ቢሆኑ፥ የእግዚአብሔር ኃይልና የእግዚአብሔር ጥበብ የሆነው ክርስቶስ ነው።&lt;/div&gt;
&lt;/div&gt;
&lt;br /&gt;
የጌታ ጸጋ ይብዛልህ!</description>
<category>ስለ እኛ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2393/%E1%8D%95%E1%88%AE%E1%89%B4%E1%88%B5%E1%89%B3%E1%8A%95%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%89%A3%E1%88%89%E1%8A%95-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%89%B5%E1%8D%88%E1%88%8D%E1%8C%89%E1%89%B5-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2396</guid>
<pubDate>Sat, 29 Sep 2012 14:41:43 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: በእናንተ እምነት የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ ነውን ?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2394/%E1%89%A0%E1%8A%A5%E1%8A%93%E1%8A%95%E1%89%B0-%E1%8A%A5%E1%88%9D%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%8B%9A%E1%8A%A0%E1%89%A5%E1%88%94%E1%88%AD-%E1%88%8D%E1%8C%85-%E1%8A%A2%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%88%8B%E1%8A%AD-%E1%8A%90%E1%8B%8D%E1%8A%95#a2395</link>
<description>አዎ መጽሃፍ ቅዱስ እንደሚናገረው የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው ብቻ ሳይሆን አምላክም ነው። መጽሃፍ ቅዱስ የሚለውን ሁሉ ደግሞ ሳንቀንስ ሳንጨምር ሁሉንም እናምናለን።</description>
<category>ስለ እኛ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2394/%E1%89%A0%E1%8A%A5%E1%8A%93%E1%8A%95%E1%89%B0-%E1%8A%A5%E1%88%9D%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%8B%9A%E1%8A%A0%E1%89%A5%E1%88%94%E1%88%AD-%E1%88%8D%E1%8C%85-%E1%8A%A2%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%88%8B%E1%8A%AD-%E1%8A%90%E1%8B%8D%E1%8A%95#a2395</guid>
<pubDate>Sat, 29 Sep 2012 11:59:22 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ንቁ ክርስቲያኖች? በ ፌስብክ</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2357/%E1%8A%95%E1%89%81-%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8A%96%E1%89%BD-%E1%89%A0-%E1%8D%8C%E1%88%B5%E1%89%A5%E1%8A%AD#a2361</link>
<description>በጌታ ስም ሰላም እንልሃለን።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ስለ እኛ ደረገጽ የተሳሳተ ነቀፋና ክስ በፌስቡክ የሚያደርጉ ሰዎች እንዳሉ የሰማነው ዛሬ ነው፤ አንተም ይህንን ስትነግረን ሶሰተኛው ሰው ነህ። ይህንን የነገሩንን ሁለቱን ሰዎች የት ቦታና በምን ርእስ በፌስቡክ ይህ ነቀፋና ክስ እንደወጣ እንዲነግሩን ጠይቀን መልስ እየጠበቅን እያለ ነው አንተ ይህንን የነገረከን።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ስለ ሰጠኸን መረጃ በጣም እናመሰግናለን፤ እግዚአብሔር ይባርክህ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
በፌስቡክ ይህ የተባለውን ነቀፋና ክስ ፈልገን ለማግኘት እንሞክራለን፤ ከዚያም ነቀፋውን በጥሞና ካነበብን በኋላ የራሳችንን መልስ እዛው ፌስቡክ ላይ እንሰጣለን።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ነቀፋውንና ክሱን በፌስቡክ ያወጡት ሰዎች፤ ያን ከማድረጋቸው በፊት እኛን በቀጥታ ቢያገኙንና ያላቸውንም ማናቸውንም አይነት መንፈሳዊ ጥያቄ ወይም ሂስ ለእኛ ለራሳችን በቀጥታ ቢልኩልን የበለጠ መልካም ነበር። ያ ሳይሆን ስለቀረ ነው እንግዲህ ከእኛ በፊት ሌሎች እየሰሙ የሚነግሩን። ለማናቸውም መልስ በቀጥታ ለሰዎቹ መልስ እንሰጣቸዋለን።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የጌታ ጸጋ ይብዛልህ!&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;iyesus&lt;/span&gt;.&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;com</description>
<category>ስለ እኛ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2357/%E1%8A%95%E1%89%81-%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8A%96%E1%89%BD-%E1%89%A0-%E1%8D%8C%E1%88%B5%E1%89%A5%E1%8A%AD#a2361</guid>
<pubDate>Tue, 18 Sep 2012 22:54:45 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: እናንተ እነማን ናችሁ???</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/897/%E1%8A%A5%E1%8A%93%E1%8A%95%E1%89%B0-%E1%8A%A5%E1%8A%90%E1%88%9B%E1%8A%95-%E1%8A%93%E1%89%BD%E1%88%81#a898</link>
<description>ስለ እኛ የበለጠ ለማወቅ &lt;a href=&quot;/q-and-a/372/እናንተ-እነማን-ናችሁ-ስንት-ናችሁ-የት-ናችሁ-አለማችሁ-ምንድን-ነው&quot; class=&quot;bbcode_url&quot;&gt;እዚህ በመጫን&lt;/a&gt; ያንብቡ</description>
<category>ስለ እኛ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/897/%E1%8A%A5%E1%8A%93%E1%8A%95%E1%89%B0-%E1%8A%A5%E1%8A%90%E1%88%9B%E1%8A%95-%E1%8A%93%E1%89%BD%E1%88%81#a898</guid>
<pubDate>Fri, 22 Jul 2011 08:56:07 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ጳውሎስ ስናገር ሃይማኖትን ጠብቃለሁ ካላ እኛም ክርስቶስን በመከተል ሃይማኖትን መጠበቅ የለብንም ዎይ?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/440/%E1%8C%B3%E1%8B%8D%E1%88%8E%E1%88%B5-%E1%88%B5%E1%8A%93%E1%8C%88%E1%88%AD-%E1%88%83%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%8A%96%E1%89%B5%E1%8A%95-%E1%8C%A0%E1%89%A5%E1%89%83%E1%88%88%E1%88%81-%E1%8A%A5%E1%8A%9B%E1%88%9D-%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%88%B5%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%88%98%E1%8A%A8%E1%89%B0%E1%88%8D-%E1%88%83%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%8A%96%E1%89%B5%E1%8A%95-%E1%88%98%E1%8C%A0%E1%89%A0%E1%89%85-%E1%8B%A8%E1%88%88%E1%89%A5%E1%8A%95%E1%88%9D-%E1%8B%8E%E1%8B%AD#a441</link>
<description>ሰላም ወንድሙ&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
በጌታ ስም ሰላም እንላሃለን።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ስለ ዓለም ፍጻሜ አንድ ወንድማችን የመለሰውን መልስ &lt;a href=&quot;/q-and-a/276/ግንቦት-11፣2011-አለም-ያልፋል-ብለው-ብዙ-ክርስቲያኖች-ይናገራሉ።ማረጋገጫው-ምንድነው&quot; class=&quot;bbcode_url&quot;&gt;እዚህ&lt;/a&gt; ተመልከት።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ልክ ነህ ክርስቶስን በመከተል ሃይማኖትም ባይሆን እምነትን መጠበቅ አለብን። ቁም ነገሩም ያለው በክርስቶስ ማመኑና እርሱን መከተሉ ላይ እንጂ፤ ኦርቶዶክስን ወይም ፕሮቴስታንትነትን ወይም ጆቫነትን መጠበቁ ላይ አይደለም።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ባለፈው &lt;a href=&quot;/q-and-a/67/መጽሐፍ-ቅዱስ-አንዲት-ሃይማኖት-ብሎ-የሚናገረው-የትኛዋን-ነው&quot; class=&quot;bbcode_url&quot;&gt;መጽሐፍ ቅዱስ አንዲት ሃይማኖት ብሎ የሚናገረው የትኛዋን ነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/a&gt;&lt;/span&gt; ለሚለው ጥያቄ በሰጠነው መልስ ለመግለጽ እንደሞከርነው፤ አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ቋንቋ ማለትም በግሪኩ እንዲሁም በብዙ የእንግሊዝኛ ትርጉሞች እነዚህ የአዲስ ኪዳን ክፍሎች በልብ ስላለ እምነት እንጂ ስለምንከተለው ሃይማኖት አይደለም የሚናገሩት።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ካለ አማርኛው ትርጉም በሰተቀር ኦርጂናሉ የግሪኩም ይሁን እንግሊዝኛው የሚያወራው ስለ ልብ እርግጠኝነት ወይም በልብ ስላለ እምነት ነው እንጂ፤ ዛሬ እደምናስበው የኦርቶዶክስን ወይም የካቶሊክን ወይም የፕሮቴስታንትን ወዘተ ሃይማኖት ስለመጠበቅ አይደለም። ስለ አንዲት ሃይማኖት የመለስነውን መልስ እንደገና በጥሞና &lt;a href=&quot;/q-and-a/67/መጽሐፍ-ቅዱስ-አንዲት-ሃይማኖት-ብሎ-የሚናገረው-የትኛዋን-ነው&quot; class=&quot;bbcode_url&quot;&gt;እዚህ&lt;/a&gt; እንድታነብበው በጌታ ፍቅር እንጠይቅሃለን።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
አሁን አንተ ያነሳኸው ክፍል የሚገኘው በጢሞቴዎስ መልእክት ላይ ነው። ለማነጻጸር እንዲቻልህ የተለያዩ የእንግሊዝኛ ትርጉሞችን ከታች ተቀምጠዋል። አንዳቸውም ስለ ሃይማኖት &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(religion)&lt;/span&gt; አያወሩም፤ ነገር ግን ስለ እምነት &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(faith)&lt;/span&gt; ነው የሚናገሩት። የግሪኩም ቃል &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;pistis&lt;/span&gt; እንዲሁ በልብ ስላለ እርግጠኝነት &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(conviction)&lt;/span&gt; ወይም እምነት &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(faith)&lt;/span&gt; ነው የሚያወራው።&lt;br /&gt;

&lt;div class=&quot;bbcode_quote&quot;&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_head&quot;&gt;Quote:&lt;/div&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_body&quot;&gt;2ኛ ወደ ጢሞቴዎስ&lt;br /&gt;
4፥7  መልካሙን ገድል ተጋድዬአለሁ፥ ሩጫውን ጨርሼአለሁ፥ &lt;span style=&quot;background-color:yellow&quot;&gt;ሃይማኖትን&lt;/span&gt; ጠብቄአለሁ፤&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;NIV&lt;/span&gt; ©&lt;br /&gt;
&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;I&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;have&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;fought&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;the&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;good&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;fight&lt;/span&gt;, &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;I&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;have&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;finished&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;the&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;race&lt;/span&gt;, &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;I&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;have&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;kept&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;the&lt;/span&gt; &lt;span style=&quot;background-color:yellow&quot;&gt;&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;faith&lt;/span&gt;&lt;/span&gt;.&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;NASB&lt;/span&gt; ©&lt;br /&gt;
&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;I&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;have&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;fought&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;the&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;good&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;fight&lt;/span&gt;, &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;I&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;have&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;finished&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;the&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;course&lt;/span&gt;, &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;I&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;have&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;kept&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;the&lt;/span&gt; &lt;span style=&quot;background-color:yellow&quot;&gt;&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;faith&lt;/span&gt;;&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;NKJV&lt;/span&gt; ©&lt;br /&gt;
&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;I&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;have&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;fought&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;the&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;good&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;fight&lt;/span&gt;, &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;I&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;have&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;finished&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;the&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;race&lt;/span&gt;, &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;I&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;have&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;kept&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;the&lt;/span&gt; &lt;span style=&quot;background-color:yellow&quot;&gt;&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;faith&lt;/span&gt;&lt;/span&gt;.&lt;/div&gt;
&lt;/div&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;a href=&quot;/q-and-a/67/መጽሐፍ-ቅዱስ-አንዲት-ሃይማኖት-ብሎ-የሚናገረው-የትኛዋን-ነው&quot; class=&quot;bbcode_url&quot;&gt;መጽሐፍ ቅዱስ አንዲት ሃይማኖት ብሎ የሚናገረው የትኛዋን ነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/a&gt;&lt;/span&gt; ለሚለው ጥያቄ በሰጠነው መልስ ለመግለጽ እንደሞከርነው፤ አዲስ ኪዳን ላይ በአማርኛው ብቻ ሃይማኖት ተብለው የተተረጎሙት ክፍሎች ሁሉ የሚያወሩት ስለ ኦርቶዶክስና ፕሮቴስታንት ወዘተ ሃይማኖቶች ሳይሆን፤ ሰው በልቡ አምኖ ስለሚድንበት በክርስቶስ አዳኝነትና ጌትነት ስለማመን ነው። ስለዚህ የሚያወሩት በልብ ውስጥ ስላለ በክርስቶስ ላይ የተመሰረተ እምነት እንጂ፤ ዛሬ እንደምንረዳው የአንድ ሃይማኖት ተከታይነትን ስለመጠበቅ አይደለም።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
በአዲስ ኪዳን ያለው አንዲት እምነት ብቻ ናት። ያቺም እምነት በክርስቶስ ኢየሱስ አዳኝነትና ጌትነት ማመን የምትባል ናት።&lt;br /&gt;

&lt;div class=&quot;bbcode_quote&quot;&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_head&quot;&gt;Quote:&lt;/div&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_body&quot;&gt;ወደ ሮሜ ሰዎች 10&lt;br /&gt;
8 ነገር ግን ምን ይላል&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; በአፍህ በልብህም ሆኖ ቃሉ ቀርቦልሃል፤ ይህም የምንሰብከው &lt;span style=&quot;background-color:yellow&quot;&gt;የእምነት ቃል&lt;/span&gt; ነው።&lt;br /&gt;
9 ኢየሱስ ጌታ እንደ ሆነ በአፍህ ብትመሰክር እግዚአብሔርም ከሙታን እንዳስነሣው &lt;span style=&quot;background-color:yellow&quot;&gt;በልብህ ብታምን ትድናለህና&lt;/span&gt;፤&lt;br /&gt;
10 &lt;span style=&quot;background-color:yellow&quot;&gt;ሰው በልቡ አምኖ ይጸድቃልና&lt;/span&gt; በአፉም መስክሮ ይድናልና።&lt;/div&gt;
&lt;/div&gt;
&lt;br /&gt;
አንተ በጠቀስከውም የጢሞቴዎስ መልእክት ላይ ጳውሎስ &amp;quot;ሃይማኖቴን ጠብቄአለሁ&amp;quot; ሲል እንግዲህ ኦርቶዶክስነቴን ወይም ፕሮቴስታንትነቴን ወዘተ ጠብቄአለሁ ማለቱ ሳይሆን፤ በክርስቶስ ላይ ያለኝ የዳንኩበትን ያቺን እምነት አሁንም በልቤ ጠብቄአለሁ፤ ከዚያች እምነት ፈቀቅ አላልኩም። አሁንም ክርስቶስ አዳኝ እንደሆነ አምናለሁ ማለቱ ነው።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የጌታ ጸጋ ይብዛልህ!</description>
<category>ስለ እኛ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/440/%E1%8C%B3%E1%8B%8D%E1%88%8E%E1%88%B5-%E1%88%B5%E1%8A%93%E1%8C%88%E1%88%AD-%E1%88%83%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%8A%96%E1%89%B5%E1%8A%95-%E1%8C%A0%E1%89%A5%E1%89%83%E1%88%88%E1%88%81-%E1%8A%A5%E1%8A%9B%E1%88%9D-%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%88%B5%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%88%98%E1%8A%A8%E1%89%B0%E1%88%8D-%E1%88%83%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%8A%96%E1%89%B5%E1%8A%95-%E1%88%98%E1%8C%A0%E1%89%A0%E1%89%85-%E1%8B%A8%E1%88%88%E1%89%A5%E1%8A%95%E1%88%9D-%E1%8B%8E%E1%8B%AD#a441</guid>
<pubDate>Fri, 08 Apr 2011 15:57:24 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ስለዚህ ድህረ ገፅ እ/ርን እጅግ አድርጌ አመሰግናለሁ</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/388/%E1%88%B5%E1%88%88%E1%8B%9A%E1%88%85-%E1%8B%B5%E1%88%85%E1%88%A8-%E1%8C%88%E1%8D%85-%E1%8A%A5-%E1%88%AD%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8C%85%E1%8C%8D-%E1%8A%A0%E1%8B%B5%E1%88%AD%E1%8C%8C-%E1%8A%A0%E1%88%98%E1%88%B0%E1%8C%8D%E1%8A%93%E1%88%88%E1%88%81#a393</link>
<description>ሰላም በጌታ የምንወዳችሁ ወገኖቻችን&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ስለ ሰጣችሁት አስተያየት ጌታ ይባርካችሁ። አገልግሎትቻን እናንተን መጠቅሙን ስንሰማ እጅግ ደስ ይለናል፤ መንፈሳዊ ሕይወትን የሚያንጽ ከሥጋና ከደም አይመጣምና፤ ሁሉን እንደ ሃሳቡ የሚያደርገውን አምላካችንንም እናመሰገናለን።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
እንዲሁ እንደ እናንተ እኛን የሚያበረታቱና የሚያርሙ፤ ያላየነውን የሚያሳዩና የሚመክሩ መልእክቶች በየጊዜው ይደርሱናል፤ ለሁሉም መልስ ለመስጠት ጊዜአችን ስለማይፈቅድ እንጂ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ስለሚያበረታታ አስተያየታችሁ ሁሉ ጌታ ይባርካችሁ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
በመጨረሻም ይህ የጥያቄና መልስ አምድ እንደ መሆኑ፤ እንደዚህ ያሉ የማረታቻ አስተያየቶችን በዚህ አምድ ላይ ሳይሆን፤ ብዙዎች እንደሚያደርጉት &lt;a href=&quot;/contact&quot; class=&quot;bbcode_url&quot;&gt;ያግኙን&lt;/a&gt; የሚለውን ፎርም በመጠቀም በግል ለእኛ እንድትጽፉልን በጌታ ፍቅር እንጠይቃችኋለን።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ክብርና ምስጋና አምልኮና ውዳሴ ሁሉ በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠው፤ ለታረደውም በግ ይሁን!&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;b&gt;&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;iyesus&lt;/span&gt;.&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;com&lt;/b&gt;</description>
<category>ስለ እኛ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/388/%E1%88%B5%E1%88%88%E1%8B%9A%E1%88%85-%E1%8B%B5%E1%88%85%E1%88%A8-%E1%8C%88%E1%8D%85-%E1%8A%A5-%E1%88%AD%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8C%85%E1%8C%8D-%E1%8A%A0%E1%8B%B5%E1%88%AD%E1%8C%8C-%E1%8A%A0%E1%88%98%E1%88%B0%E1%8C%8D%E1%8A%93%E1%88%88%E1%88%81#a393</guid>
<pubDate>Sun, 03 Apr 2011 10:13:44 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: እናንተ እነማን ናችሁ? ስንት ናችሁ? የት ናችሁ? አለማችሁ ምንድን ነው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/372/%E1%8A%A5%E1%8A%93%E1%8A%95%E1%89%B0-%E1%8A%A5%E1%8A%90%E1%88%9B%E1%8A%95-%E1%8A%93%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%88%B5%E1%8A%95%E1%89%B5-%E1%8A%93%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%8B%A8%E1%89%B5-%E1%8A%93%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%88%9B%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%8A%95-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a373</link>
<description>በጌታ ሰላም እንልዎታለን።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
እባክዎን ስለ እኛ ጥያቄ ከመጠየቅዎ በፊት፤ ከላይ &lt;a href=&quot;/q-and-a/activity/about-us&quot; class=&quot;bbcode_url&quot;&gt;ስለ እኛ&lt;/a&gt; የሚለውን ሊንክ ተጭነው በቅድሚያ ከዚህ በፊት ስለ እኛ ተጠይቀው መልስ የሰጠንባቸውን ጥያቄዎች እንዲመለከቱ እንጠይቃለን።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
በተለይ የሚከተሉት ሁለት ጥያቄዎችን ቢመለከቱ፤ ለጠየቁት ጥያቄ በቂ መልስ የሚሰጥ ይመስለናል፦&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;a href=&quot;/q-and-a/65/ሃይማኖታችሁ-ምንድነው-የምን-ሃይማኖት-ተከታዮች-ናችሁ&quot; class=&quot;bbcode_url&quot;&gt;ሃይማኖታችሁ ምንድነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; የምን ሃይማኖት ተከታዮች ናችሁ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/a&gt;&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;a href=&quot;/q-and-a/85/የሃይማኖት-መግልጫ-ላይ-በስላሴ-ማመናቸሁን-አላየሁም።-ታምናላችሁ&quot; class=&quot;bbcode_url&quot;&gt;የሃይማኖት መግልጫ ላይ በስላሴ ማመናቸሁን አላየሁም። ታምናላችሁ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/a&gt;&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የጌታ ጸጋ ይብዛልዎ!</description>
<category>ስለ እኛ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/372/%E1%8A%A5%E1%8A%93%E1%8A%95%E1%89%B0-%E1%8A%A5%E1%8A%90%E1%88%9B%E1%8A%95-%E1%8A%93%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%88%B5%E1%8A%95%E1%89%B5-%E1%8A%93%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%8B%A8%E1%89%B5-%E1%8A%93%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%88%9B%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%8A%95-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a373</guid>
<pubDate>Fri, 01 Apr 2011 07:17:11 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ካላስቸገርኩ የመደበኛ ትርጉሙን መጽሐፍ ቅዱስ ላኩልኝ፡፡ (በጽሑፍ ፎርማት ያለውን)</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/267/%E1%8A%AB%E1%88%8B%E1%88%B5%E1%89%B8%E1%8C%88%E1%88%AD%E1%8A%A9-%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%8B%B0%E1%89%A0%E1%8A%9B-%E1%89%B5%E1%88%AD%E1%8C%89%E1%88%99%E1%8A%95-%E1%88%98%E1%8C%BD%E1%88%90%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5-%E1%88%8B%E1%8A%A9%E1%88%8D%E1%8A%9D%E1%8D%A1%E1%8D%A1-%E1%89%A0%E1%8C%BD%E1%88%91%E1%8D%8D-%E1%8D%8E%E1%88%AD%E1%88%9B%E1%89%B5-%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8B%8D%E1%8A%95#a269</link>
<description>ይህንን ሊንክ ተጭነው ሊያገኙት ይችላሉ።&lt;br /&gt;
&lt;a href=&quot;http://www.biblica.com/bibles/amharic&quot; class=&quot;bbcode_url&quot; target=&quot;_blank&quot;&gt;&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;Biblica&lt;/span&gt;'&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;s&lt;/span&gt; መደበኛ ትርጉም መጽሃፍ ቅዱስ&lt;/a&gt;</description>
<category>ስለ እኛ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/267/%E1%8A%AB%E1%88%8B%E1%88%B5%E1%89%B8%E1%8C%88%E1%88%AD%E1%8A%A9-%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%8B%B0%E1%89%A0%E1%8A%9B-%E1%89%B5%E1%88%AD%E1%8C%89%E1%88%99%E1%8A%95-%E1%88%98%E1%8C%BD%E1%88%90%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5-%E1%88%8B%E1%8A%A9%E1%88%8D%E1%8A%9D%E1%8D%A1%E1%8D%A1-%E1%89%A0%E1%8C%BD%E1%88%91%E1%8D%8D-%E1%8D%8E%E1%88%AD%E1%88%9B%E1%89%B5-%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8B%8D%E1%8A%95#a269</guid>
<pubDate>Mon, 14 Mar 2011 15:56:30 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: የጌታ ሰላም ይብዛላችሁ እባካችሁ የምስክርነት page ቢኖር?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/250/%E1%8B%A8%E1%8C%8C%E1%89%B3-%E1%88%B0%E1%88%8B%E1%88%9D-%E1%8B%AD%E1%89%A5%E1%8B%9B%E1%88%8B%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AB%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%88%B5%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%8A%90%E1%89%B5-page-%E1%89%A2%E1%8A%96%E1%88%AD#a252</link>
<description>ጌታ ይባርክህ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ሽ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ስለ ጥያቄው&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
መልካም ሃሳብ ነው፤ ምስክርነታቸውን ለማካፈል የሚፈልጉና ፈቃደኛ የሆኑ ወገኖች ካሉ፤ እንደዚህ ያለውን ገጽ ለማዘጋጀት ፈቃደኞች ነን። ጥያቄው የአንድ ሰው ብቻ ሳይሆን፤ የሌሎችም ወገኖች ከሆነ፤ እኛ ወደፊት በነገሩ አስበን ለማዘጋጀት እንሞክራለን።</description>
<category>ስለ እኛ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/250/%E1%8B%A8%E1%8C%8C%E1%89%B3-%E1%88%B0%E1%88%8B%E1%88%9D-%E1%8B%AD%E1%89%A5%E1%8B%9B%E1%88%8B%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AB%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%88%B5%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%8A%90%E1%89%B5-page-%E1%89%A2%E1%8A%96%E1%88%AD#a252</guid>
<pubDate>Mon, 14 Mar 2011 08:18:13 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: መጽሐፍ ቅዱስን ጥናትን ከእናንተ ጋር ለማጥናት የሚቻለው እንዴት ነው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/245/%E1%88%98%E1%8C%BD%E1%88%90%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5%E1%8A%95-%E1%8C%A5%E1%8A%93%E1%89%B5%E1%8A%95-%E1%8A%A8%E1%8A%A5%E1%8A%93%E1%8A%95%E1%89%B0-%E1%8C%8B%E1%88%AD-%E1%88%88%E1%88%9B%E1%8C%A5%E1%8A%93%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%89%BB%E1%88%88%E1%8B%8D-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B4%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a246</link>
<description>ጠያቂው ስለ ጥያቄህ እናመሰግንሃለን።&lt;br /&gt;
ብዙዎች የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት አብረውን ለማጥናት እንደሚፈልጉ በኢሜል ጽፈውልናል።&lt;br /&gt;
ለጊዜው በኢሜልም ይሁን በሌላ ሁኔታ ብዙዎችን የሚያሳትፍ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት አልጀመርንም። ሆኖም ግን ልክ እንደዚህ የጥያቄና መልስ አይነት፤ ብዙዎች ሃሳባቸውን የሚለዋወጡበትና የሚማማሩበት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ለመጀመር ሃሳብ አለን። ያን ጊዜ እናስታውቃችኋለን። በድረገጻችን በቀኝ በኩል ባለው በኒውስ ሌተር መመዝገቢያ ከተመዘገባችሁ፤ ጥናት ስንጀምር መጀመራችንን በኒውስ ሌተር እናስታውቃችኋለን።</description>
<category>ስለ እኛ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/245/%E1%88%98%E1%8C%BD%E1%88%90%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5%E1%8A%95-%E1%8C%A5%E1%8A%93%E1%89%B5%E1%8A%95-%E1%8A%A8%E1%8A%A5%E1%8A%93%E1%8A%95%E1%89%B0-%E1%8C%8B%E1%88%AD-%E1%88%88%E1%88%9B%E1%8C%A5%E1%8A%93%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%89%BB%E1%88%88%E1%8B%8D-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B4%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a246</guid>
<pubDate>Sun, 13 Mar 2011 11:03:39 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: መጽሔቶችን፣ ትምህርቶችንና ጽሑፎችን ላኩልን</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/180/%E1%88%98%E1%8C%BD%E1%88%94%E1%89%B6%E1%89%BD%E1%8A%95%E1%8D%A3-%E1%89%B5%E1%88%9D%E1%88%85%E1%88%AD%E1%89%B6%E1%89%BD%E1%8A%95%E1%8A%93-%E1%8C%BD%E1%88%91%E1%8D%8E%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%88%8B%E1%8A%A9%E1%88%8D%E1%8A%95#a189</link>
<description>ክብር ሁሉ ለጌታ እየሱስ ይሁን። አሜን!!!&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ውንድማችን ይህን ድህረ ገጽ የምንማርበት ምክርን የምንጠይቅበት ችግራችንን የምናካፍል በት እርዳታ የምናገኝበት ሰፊና ትልቅ ገብታ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(reichlich&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;gedecht&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;Tisch)&lt;/span&gt; ስላዘጋጀልን ከውዲሁ ጌታ አብዝቶ ይባርክህ ድብቅ ይሆነውን የኮሚፕቴር ምስጥራትን ይግለጽልህ ባንተ ይህ የሶፍትወእር ዓለም ከጊዜ ወደ ጊዜ ይደነቅ ያላሰብከውን ሲሳይና ደስታ ሰላሙም ይሙላህ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ወደ ቀረበው ጥያቄ ለመልሰና አንድ ሃሳብ ለማቅርብ ይፍቀድልኝ። ይህ የቀረበው ጥያቄ የምጀምሪያ እንጂ የመጨርሻ አይደልም ብዬ አምናለሁ ስለዚህ 50 ሎሜ ለአንድ ሰው ሸክሙ ለ50 ሰዎች ግን ጌጥ ነው እንደሚባልው የጋራ ሸክማችን እናድርገውና እንደዚህ ያለውን በጎደለ የመሙላት ዕድል በረከቱን የጋራ እናድርገው እላለሁ። እህም ስል እንዳንድ  የህግ ነክ ጉዳይ እንዳልበት እገምታለሁ ስለዚህ ሕግን ማክበሩም ይጠበቅብናል።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ጌታ ይባርካችሁ።</description>
<category>ስለ እኛ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/180/%E1%88%98%E1%8C%BD%E1%88%94%E1%89%B6%E1%89%BD%E1%8A%95%E1%8D%A3-%E1%89%B5%E1%88%9D%E1%88%85%E1%88%AD%E1%89%B6%E1%89%BD%E1%8A%95%E1%8A%93-%E1%8C%BD%E1%88%91%E1%8D%8E%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%88%8B%E1%8A%A9%E1%88%8D%E1%8A%95#a189</guid>
<pubDate>Mon, 07 Mar 2011 04:20:34 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: እባካችሁ ሌላ መዝሙር አድርጉልን!!!</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/113/%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AB%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%88%8C%E1%88%8B-%E1%88%98%E1%8B%9D%E1%88%99%E1%88%AD-%E1%8A%A0%E1%8B%B5%E1%88%AD%E1%8C%89%E1%88%8D%E1%8A%95#a115</link>
<description>ድረ ገጻችን የመዝሙር ድረ ገጽ አይደለም። ያወጣናቸውም ጥቂት መዝሙሮች ዘማሪዎቹ በነጻ ለሕዝብ እንዲደርስ ስለፈቀዱልን ነው እንጂ ነጻ ያልሆኑ ማናቸውንም ነገሮች በድረ ገጻችን ላይ አናወጣም።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
በ&lt;a href=&quot;http://www.wongelnet.com/&quot; class=&quot;bbcode_url&quot; target=&quot;_blank&quot;&gt;ወንጌል ኔት&lt;/a&gt; ላይ ግን ብዙ መዝሙሮች ስለሚወጡ እዚያ ደረ ገጽ ላይ እንድታዳምጥ እንመክርሃለን።</description>
<category>ስለ እኛ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/113/%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AB%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%88%8C%E1%88%8B-%E1%88%98%E1%8B%9D%E1%88%99%E1%88%AD-%E1%8A%A0%E1%8B%B5%E1%88%AD%E1%8C%89%E1%88%8D%E1%8A%95#a115</guid>
<pubDate>Thu, 03 Mar 2011 13:13:54 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: የሃይማኖት መግልጫ ላይ በስላሴ ማመናቸሁን አላየሁም። ታምናላችሁ?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/85/%E1%8B%A8%E1%88%83%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%8A%96%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%8C%8D%E1%88%8D%E1%8C%AB-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%89%A0%E1%88%B5%E1%88%8B%E1%88%B4-%E1%88%9B%E1%88%98%E1%8A%93%E1%89%B8%E1%88%81%E1%8A%95-%E1%8A%A0%E1%88%8B%E1%8B%A8%E1%88%81%E1%88%9D%E1%8D%A2-%E1%89%B3%E1%88%9D%E1%8A%93%E1%88%8B%E1%89%BD%E1%88%81#a86</link>
<description>ስለ ክርስቶስም ይሁን ስለ መንፈስ ቅዱስ መለኮታዊነት እኛ ምንም ጥያቄ የለንም። በደንብ ነው የምናምነው። ይሄንንም በይበልጥ በዚሁ ድረ ገጻችን ከአመታት በፊት ባወጣነውና ስለ ክርስቶስ አምላክነት ከዮሐንስ ወንጌል በሚያስተምረው ትምህርታችን በግልጽ አስቀምጠናል። በይበልጥ ለመረዳት &lt;a href=&quot;/amharic-bible-teachings/who-is-he-that-i-may-believe-in-him/in-the-beginning&quot; class=&quot;bbcode_url&quot;&gt;ይሄንን ሊንክ በመጫን&lt;/a&gt; ያንብቡ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ስለማናቸውም ነገር እኛ መጽሐፍ ቅዱስ ላይ እስከተጻፈ ድረስ በደንብ እናምናለን። ስለ ኢየሱስና መንፈስ ቅዱስ መለኮታዊነት ደግሞ መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ ስለሚናገር እናምናለን።</description>
<category>ስለ እኛ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/85/%E1%8B%A8%E1%88%83%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%8A%96%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%8C%8D%E1%88%8D%E1%8C%AB-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%89%A0%E1%88%B5%E1%88%8B%E1%88%B4-%E1%88%9B%E1%88%98%E1%8A%93%E1%89%B8%E1%88%81%E1%8A%95-%E1%8A%A0%E1%88%8B%E1%8B%A8%E1%88%81%E1%88%9D%E1%8D%A2-%E1%89%B3%E1%88%9D%E1%8A%93%E1%88%8B%E1%89%BD%E1%88%81#a86</guid>
<pubDate>Thu, 03 Mar 2011 04:10:32 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ሃይማኖታችሁ ምንድነው? የምን ሃይማኖት ተከታዮች ናችሁ?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/65/%E1%88%83%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%8A%96%E1%89%B3%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%88%83%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%8A%96%E1%89%B5-%E1%89%B0%E1%8A%A8%E1%89%B3%E1%8B%AE%E1%89%BD-%E1%8A%93%E1%89%BD%E1%88%81#a66</link>
<description>እኛ የክርስቶስ ተከታዮች እንጂ የሃይማኖት ተከታዮች አይደለንም። የኦርቶዶክስ ወይም የፕሮቴስታንት ወይም የጆቫ ወዘተ የማናቸውም ሃይማኖት ተከታዮች አይደለንም። የምንከተለው ስለ ኃጢአታችን በመስቀል ላይ የተሰቀለውንና ከሙታንም ተነስቶ ሕያው የሆነውን የእግዚአብሔርን ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስን ነው። የኦርቶዶክስ ወይም የፕሮቴስታንት ወይም የሌላ ሃይማኖት ተከታይ መሆን በራሱ ያድናል ብለን አናምንም። ስለዚህም ለየትኛውም ሃይማኖት ጥብቅና ለመቆም አንፈልገም፤ በሃይማኖቶች ክርክር ውስጥም ለመሳተፍ ፈቃደኛ አይደለንም። የዓለም ሁሉ መድኃኒት &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;መድኃኔ ዓለም&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; የሆነው የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;አማኑኤል&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ብቸኛ የደህንነት መንገድ ነው ብለን እናምናለን።&lt;br /&gt;
እንዲህ ተብሎ እንደተጻፈ፦&lt;br /&gt;

&lt;div class=&quot;bbcode_quote&quot;&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_head&quot;&gt;Quote:&lt;/div&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_body&quot;&gt;የሐዋርያት ሥራ 4፥12&lt;br /&gt;
መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።&lt;/div&gt;
&lt;/div&gt;
&lt;br /&gt;
ስለዚህ የምንከተለው ሃይማኖትን ሳይሆን &amp;quot;&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;Person&lt;/span&gt;&amp;quot;ን ነው። ስለ ኃጢአታችን የተሰቀለውና ከሙታን የተነሳው ሃይማኖት ሳይሆን እርሱ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ነውና።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ሃይማኖት ወይም የሃይማኖት አባልነት ወይም የሃይማኖት ቲቮዞነት አያድንም። መጽሐፍ ቅዱስ እውነተኛው ወደ እግዚአብሔር የሚወስደው መንገድ ሃይማኖት ሳይሆን የተሰቀለውና ከሙታንም የተነሳው ራሱ ኢየሱስ ክርስቶስ እንደሆነ ይነግረናል። ኢየሱስ ደግሞ ሃይማኖት አይደለም።&lt;br /&gt;

&lt;div class=&quot;bbcode_quote&quot;&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_head&quot;&gt;Quote:&lt;/div&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_body&quot;&gt;የዮሐንስ ወንጌል&lt;br /&gt;
14፥6 ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የዮሐንስ ወንጌል&lt;br /&gt;
10፥9 በሩ እኔ ነኝ፤ በእኔ የሚገባ ቢኖር ይድናል፥ ይገባልም ይወጣልም መሰማሪያም ያገኛል።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የሐዋርያት ሥራ&lt;br /&gt;
4፥12 መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።&lt;/div&gt;
&lt;/div&gt;
&lt;br /&gt;
ሃይማኖትን አንከተለም ኢየሱስ ክርስቶስን እንጂ ማለታችን ከልባችን እንደሆነ በድጋሚ ልናረጋግጥ እንወዳለን። ይህም ከተራ ብልጥነት የመጣ ወይም ማስመሰያ ሳይሆን፤ የእግዚአብሔርን ቃል ለብዙ ዓመታት ከመመርመር የመጣ የልብ መረዳት ነው። ፕሮቴስታንትም ወይም ኦርቶዶክስም ወይም ጆቫም መሆን በራሱ እንደማያድን ተረድተናልና። ስለዚህ ሰዎች የአንድ ሃይማኖት ተከታይ እንዲሆኑ የማድረግ ዓላማ የለንም። ማንም ይጠቅመኛል የሚለውን ሃይማኖት መከተል ይችላል። ሃይማኖትን የማስቀየር ዓላማም የለንም፤ ምክንያቱም ኢየሱስን ከልብ አምኖ መከተል እንጂ ሃይማኖትን መከተል እንደማያድን አውቀናልና።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ታዲያ መጽሐፍ ቅዱስ ስለ አንዲት ሃይማኖት ይናገር የለም እንዴ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; የሚል ጥያቄ ሊነሳ ይችላል። በብዙዎች በተሳሳተ መንገድ ስለሚጠቀስ ስለዚህ ጥቅስ &lt;a href=&quot;../67/መጽሐፍ-ቅዱስ-አንዲት-ሃይማኖት-ብሎ-የሚናገረው-የትኛዋን-ነው&quot; class=&quot;bbcode_url&quot;&gt;ይህንን ማብራሪያ ያንብቡ&lt;/a&gt;።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;b&gt;የእምነት መግለጫችን ባጭሩ የሚከተለውን ይመስላል&lt;/b&gt;&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር ቃል ነው ብለን እናምናለን። ስለዚህ በማናቸውም መንፈሳዊ ጥያቄዎች ላይ መልስና የመጨረሻ ውሳኔ የመስጠት ስልጣን አለው ብለን እናምናለን። ከዚህም የተነሳ ከማናቸውም ሃይማኖታዊ መመሪያና ሥርዓት ይልቅ መጽሐፍ ቅዱስ የሕይወት መመሪያችን ነው ብለን እንቀበላለን።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
በመጽሐፍ ቅዱስ እንደተጻፈ የሁሉም አምላክ፤ የጌታን የኢየሱስ ክርስቶስም አምላክና አባት በሆነ በአንድ እግዚአብሔር፤ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ባለ ከድንግል ማርያም በተውለደ፣ በመስቀል ላይ ስለ ኃጢአታችን በተሰቀለና በሞተ፣ በሶስተኛውም ቀን ከሙታን በተነሳ፣ ሊፈርድም በክብር ዳግመኛ በሚመጣ፣ ብቸኛም የመዳኛ መንገድ በሆነ በእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ እናምናለን።&lt;br /&gt;

&lt;div class=&quot;bbcode_quote&quot;&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_head&quot;&gt;Quote:&lt;/div&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_body&quot;&gt;1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ&lt;br /&gt;
2፥5 አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች&lt;br /&gt;
8፥6 ለእኛስ ነገር ሁሉ ከእርሱ የሆነ እኛም ለእርሱ የሆንን አንድ አምላክ አብ አለን፥ ነገር ሁሉም በእርሱ በኩል የሆነ እኛም በእርሱ በኩል የሆንን አንድ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ አለን።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ወደ ኤፌሶን ሰዎች&lt;br /&gt;
4፥6 ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የዮሐንስ ወንጌል&lt;br /&gt;
14፥6 ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የዮሐንስ ወንጌል&lt;br /&gt;
10፥9 በሩ እኔ ነኝ፤ በእኔ የሚገባ ቢኖር ይድናል፥ ይገባልም ይወጣልም መሰማሪያም ያገኛል።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የሐዋርያት ሥራ&lt;br /&gt;
4፥12 መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።&lt;/div&gt;
&lt;/div&gt;
&lt;br /&gt;
በመጽሐፍ ቅዱስ እንደተጻፈ በበዓለ ሃምሳ በደቀመዛሙርት ላይ የወረደ ከእግዚአብሔር የተላከ አንድ ቅዱስ የእግዚአብሔር መንፈስ እንዳለ፤ ዛሬም የክርስቶስ አማኖች እንደሚቀበሉትና የክርስትና ሕይወትም በሃማኖታዊ ሥርዓትና በሥጋ ጥረትና ኃይል ሳይሆን በዚህ በመንፈስ ቅዱስ እርዳታ የሚኖር ሕይወት እንደሆነ እናምናለን።&lt;br /&gt;

&lt;div class=&quot;bbcode_quote&quot;&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_head&quot;&gt;Quote:&lt;/div&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_body&quot;&gt;የዮሐንስ ወንጌል 14&lt;br /&gt;
15&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt;16 ብትወዱኝ ትእዛዜን ጠብቁ። እኔም አብን እለምናለሁ ለዘላለምም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል፤&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
17 እርሱም ዓለም የማያየውና የማያውቀው ስለ ሆነ ሊቀበለው የማይቻለው የእውነት መንፈስ ነው፤ ነገር ግን ከእናንተ ዘንድ ስለሚኖር በውሥጣችሁም ስለሚሆን እናንተ ታውቃላችሁ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
14፥26 አብ በስሜ የሚልከው ግን መንፈስ ቅዱስ የሆነው አጽናኝ እርሱ ሁሉን ያስተምራችኋል እኔም የነገርኋችሁን ሁሉ ያሳስባችኋል።&lt;br /&gt;
15፥26 ዳሩ ግን እኔ ከአብ ዘንድ የምልክላችሁ አጽናኝ እርሱም ከአብ የሚወጣ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ፥ እርሱ ስለ እኔ ይመሰክራል፤&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
16፥13 ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል፤ የሚሰማውን ሁሉ ይናገራል እንጂ ከራሱ አይነግርምና፤ የሚመጣውንም ይነግራችኋል።&lt;/div&gt;
&lt;/div&gt;
</description>
<category>ስለ እኛ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/65/%E1%88%83%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%8A%96%E1%89%B3%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%88%83%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%8A%96%E1%89%B5-%E1%89%B0%E1%8A%A8%E1%89%B3%E1%8B%AE%E1%89%BD-%E1%8A%93%E1%89%BD%E1%88%81#a66</guid>
<pubDate>Sun, 27 Feb 2011 06:41:04 +0000</pubDate>
</item>
</channel>
</rss>