ዋና ገጽ
የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ
ትምህርቶች
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች
የነጻ መዝሙሮች
ነጻ ዳውንሎድ
ያግኙን
ጥያቄ መጠያየቂያ
ዋና ገጽ
»
ጥያቄ መጠያየቂያ
Monday, 25 January 2021
ዋና ገጽ
የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ
የመጽሐፍ ቅዱስ ማውጫ
የዕለቱ የመጽሐፍ ቅዱስ ምንባብ
አዮታ ሶፍትዌር
ትምህርቶች
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች
የነጻ መዝሙሮች
ነጻ ዳውንሎድ
ያግኙን
Contact us
ጥያቄ መጠያየቂያ
Q&A
የእገዛ ገጽ
Help
“Wait for the LORD; be strong and take heart and wait for the LORD.” (
Psalm 27:14
)
(
Read by Max McLean. Provided by
The Listener's Audio Bible
.
)
Powered by
BibleGateway.com
የዕለቱ ጥቅስ
“እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ፤ በርታ፥ ልብህም ይጽና፤ እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ።“
(መዝሙረ ዳዊት 27:14)
Today's verse
የኒውስ ሌተር ምዝገባ
የእርስዎ ስም
ኢሜል አድራሻዎ
ኢሜል አድራሻዎ (በድጋሚ)
Blessed is the nation whose God is the LORD, the people he chose for his inheritance.
Psalm 33:12/
NIV
Verseoftheday.com
የዕለቱ ምሳሌ
“እግዚአብሔር አምላኩ የሚሆንለት ሕዝብ ምስጉን ነው፥ እርሱ ለርስቱ የመረጠው ሕዝብ።“
(መዝሙረ ዳዊት 33:12)
Today's proverb
ጥያቄዎች
ያልተመለሱ
መለያዎች
ተሳታፊዎች
ይግቡ(Login)
ይመዝገቡ
ሁሉም ምድቦች
መንፈሳዊ
(687)
ስለ እኛ
(18)
ቴክኒክ ነክ
(37)
ሌሎች
(35)
የመጀመሪያው አዲስ ኪዳን ክርስቲያን ማን ነው ?
Jan 23, 2012
በ
ሌሎች
በ
ስም-አልባ
የተጠየቀ
የመጀመሪያዋ የአዲስ ኪዳን ቤተክርስቲያን እነጴጥሮስ ዮሐንስ ያዕቆብ እስጢፋኖስ 12ቱ
(
ይሁዳን ሳይጨምር
)
አባል የነበሩባትና በበዓለ ሃምሳ ዕለት በጴጥሮስ ስብከት 3000 በሁአላም ደግሞ 5000 የዳኑባት የኢየሩሳሌም ቤተክርስቲያን ናት።ሐዋርያት ሥራ ምዕ 1እስከ ምዕ 10 ማንበብ ይቻላል።
2 መልሶች
0
ድምጾች
የሐዋ 11፥26
ባገኘውም ጊዜ ወደ አንጾኪያ አመጣው። በቤተ ክርስቲያንም አንድ ዓመት ሙሉ ተሰበሰቡ፥ ብዙ ሕዝብንም አስተማሩ፤ ደቀ መዛሙርትም መጀመሪያ በአንጾኪያ ክርስቲያን ተባሉ።
Jan 23, 2012
በ
ስም-አልባ
የተመለሰ
0
ድምጾች
በመጀምሪያ በክርስቶስ ማነነት ያመኑ እንርሱ ናቸው ። ማርያም እናቱ የተነገራትን አምና ትጠባበቅ ነበር እንዲያውም ከመቸኮልዋ የተነሳ ያለግዜው ሌሎቹን የሚያዛችሁን አደርጉ በላ ተናግራለች። እኔ ማርያም የእየሱስ እናት ናት እላሉሁ። ክርስቲያን የሚባልው ስም ግን የመጣው ቦሃላ ነው።
Jan 23, 2012
በ
YaelD
(
8,160
ነጥቦች)
የተመለሰ
እንደቃልህ ይደረግልኝ ብላ እምነቷን የገለጠች ድንግል ማርያም ነች።
Blessed is the nation whose God is the LORD, the people he chose for his inheritance.
Psalm 33:12/
NIV
Verseoftheday.com
የዕለቱ ምሳሌ
“እግዚአብሔር አምላኩ የሚሆንለት ሕዝብ ምስጉን ነው፥ እርሱ ለርስቱ የመረጠው ሕዝብ።“
(መዝሙረ ዳዊት 33:12)
Today's proverb
የኒውስ ሌተር ምዝገባ
የእርስዎ ስም
ኢሜል አድራሻዎ
ኢሜል አድራሻዎ (በድጋሚ)
»የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ
የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ
Copyright © 2004-2021 by iyesus.com
Terms of use
|
Contact us
...