1. መጀመሪያ እግዚአብሔር አዳምንና ሄዋንን ፈጠረ ግን ማን ነበር ጥቁር/ነጭ? ምክንያቱም በአለማችን ላይ ሁለት አይነት ሰው አለ ጥቁር ና ነጭ/ፈረንጅ የምንላቸው። መጽሃፍ ቅዱስ ላይ ግን ምንም አይነት ማብራሪያ የለም ስለዚህ እግዚአብሔር ሁለቱንም ነው የፈተረው ወይስ ጊዘ ያመጣው ለዉጥ ነው?
2.በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ እግዚአብሔር አይጸጸትም ይላል እንደገና ደግሞ እግዚአብሔር ስውን በመፍጠሩ ተፀፀተ ይላል እነዚህ ሁለት ቃሎች አይጋጩም? ምክንያቱም መጽሃፍ ቅዱስ አዪጋጭም ተብላል። በሌላም ክፍል ላይ ይሁዳን ታንቆ ሞተ እና አንጀቱ ትዘርግፎ ሞተ የሚል ሁለት ሃሳብ አለ። ትንሽ ግልጽ ሲላልሆነልኝ ነው።