የጌታ ሰላም የብዛልህ ደረበ
1)በ እስራኤል ሃገር በናዝሬት አውራጃ ነበር ከቤተስቡ ጋር (ዮሴፍ፤ ማርያም፤ ያቆብ፤ ይሁዳ እንደሁም ስማቸው ይልትጠቀስ እህቶቹ ጋር)
2) "ለሴት በማኅበር መካከል መናገር ነውር ነውና፥ ምንም ሊማሩ ቢወዱ በቤታቸው ባሎቻቸውን ይጠይቁ።" በቤተ/ክ ትምህርት እየተስጠ ምን ማለተነው እያሉ ለሚን ሾካሾኩ እርስበርስ እያውሩ መረበሽ ነውር ነው ካልገባቸው እቤት ሄድው ባሎቻቸውን ይጠይቁ ነው የሚለው እንጂ አታስተምሩ አይልም።
1ጢቲ2፡12-14
"ሴት ግን በዝግታ ትኑር እንጂ ልታስተምር ወይም በወንድ ላይ ልትሰለጥን አልፈቅድም።
አዳም ቀድሞ ተፈጥሮአልና፥ በኋላም ሔዋን ተፈጠረች።
የተታለለም አዳም አይደለም፥ ሴቲቱ ግን ተታልላ በመተላለፍ ወደቀች፤"
ጌታ ይባርከው ጳውሎስን አዎ አልፈቅድም በሎአል።
እንግዲህ እንደ ነሊዲያ ያሉ ካሉ በመንፍስ ቅዱስ ልባቸው ለቃሉ የተከፋተ እህቶች የአምላካችን መንፋስ ማድሪያዎች በእነሱ ሆኖ ጌታ ከተነገር ካስተማረ ምን የደርጋል አስተምሪ እኮ መንፋስ ቅዱስ እንጂ ሰው አይደላም።
ለ3ኛው ጥያቄህ look in to this link.
http://www.godandscience.org/apologetics/bibleorigin.html